am_luk_text_ulb/09/54.txt

1 line
395 B
Plaintext

\v 54 \v 55 \v 56 54 ከዚያም በኋላ ደቀ መዛሙርቱ የነበሩትን ያዕቆብና ዮሐንስ ይህንን ተመለከቱና፦ “ጌታ ሆይ፣ እሳት ከሰማይ ወርዶ እንዲያጠፋቸው እንድናዝ ትወዳለህን?” አሉት። 55 እርሱ ግን መለስ ብሎ ገሰጻቸው። 56 በዚያን ጊዜ ወደ ሌላ መንደር ሄዱ።