am_luk_text_ulb/09/05.txt

1 line
410 B
Plaintext

\v 5 \v 6 5 “የማይቀበሏችሁ ቢኖሩ ከዚያ ከተማ ስትወጡ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ ከእግሮቻችሁ ጫማ ላይ አቧራውን አራግፉ።” 6 እነርሱም ከዚያ በኋላ ከዚያ ተነሥተው የምሥራቹን ወንጌል እየሰበኩ በሄዱባቸውም ስፍራዎች ሁሉ በሽተኞችን እየፈወሱ ያልፉ ነበር።