Tue Oct 24 2017 11:47:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f577563224
commit
cdef90ff86
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 7 "በዕርሻ ወይም በበጎች እረኝነት የተሰማራ አገልጋይ ካላችሁ፣ አገልጋዩ ከሥራ ደክሞ ሲመለስ፣ ወዲያውኑ "ና ተቀመጥና እራትህን ብላ የሚለው ከእናንተ ማን ነው?" \v 8 " ራቴን አዘጋጅልኝ እስክበላና እስክጠጣም ቆማህ አስተናግደኝ፤ ከዚህ በሏላ አንተ ደግሞ ትበላለህ ትጠጣለህም አይለውምን?"
|
||||
\v 7 "በዕርሻ ወይም በበጎች እረኝነት የተሰማራ አገልጋይ ካላችሁ፣ አገልጋዩ ከሥራ ደክሞ ሲመለስ፣ ወዲያውኑ "ና ተቀመጥና እራትህን ብላ የሚለው ከእናንተ ማን ነው?" \v 8 "እራቴን አዘጋጅልኝ፤ እስክበላና እስክጠጣም ወገብህን ታጥቀህ ቆመህ አስተናግደኝ፤ ከዚያ በኋላ አንተ ደግሞ ትበላለህ ትጠጣለህም አይለውምን?"
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 9 ታዲያ አገልጋዩ የታዘዘውን ስለፈጸመ ጌታው ያመሰግነዋልን? \v 10 እንዲሁም እናንተም የታዘዛችሁትን ሁሉ ከፈጸማችሁ በኋላ የማንጠቅም አገልጋዮች ነን፤ 'የፈጸምነውም የታዘዝንውን ግዳጃችንን ብቻ ነው' ማለት አለባችሁ።"
|
||||
\v 9 ታዲያ አገልጋዩ የታዘዘውን ስለ ፈጸመ ጌታው ያመሰግነዋልን? \v 10 እንዲሁም እናንተም የታዘዛችሁትን ሁሉ ከፈጸማችሁ በኋላ የማንጠቅም አገልጋዮች ነን፤ 'የፈጸምነውም የታዘዝንውን ግዳጃችንን ብቻ ነው' ማለት አለባችሁ።"
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 11 ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ ሳለ፤ ሰማርያንና ገሊላን በሚያዋስነው መንገድ ያልፉ ነበር። \v 12 ኢየሱስም ወደ አንዲት መንደር በገባ ጊዜ ዐሥር ለምጻሞች አገኙት። እነርሱም ከእርሱ ርቀው ቆሙና \v 13 ድምፃቸውን ከፍ አድርገው፦ "ኢየሱስ፤ መምህር ሆይ፥እባክህ ራራልን" እያሉ ጮኹ።
|
||||
\v 11 ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ ሳለ፣ ሰማርያንና ገሊላን በሚያዋስነው መንገድ ያልፉ ነበር። \v 12 ኢየሱስም ወደ አንዲት መንደር በገባ ጊዜ ዐሥር ለምጻሞች አገኙት። እነርሱም ከእርሱ ርቀው ቆሙና \v 13 ድምፃቸውን ከፍ አድርገው፦ "ኢየሱስ፤ መምህር ሆይ፥እባክህ ራራልን" እያሉ ጮኹ።
|
|
@ -94,6 +94,8 @@
|
|||
"16-29",
|
||||
"17-01",
|
||||
"17-03",
|
||||
"17-05"
|
||||
"17-05",
|
||||
"17-07",
|
||||
"17-09"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue