Thu Dec 07 2017 15:51:12 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
fd30f925a1
commit
ca254e3107
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 35 ኢየሱስም ጋኔኑን፣ “ፀጥ ብለህ ከእርሱ ውጣ!” ብሎ ገሠጸው፡፡ ጋኔኑ በሰዎቹ መካከል በጣለው ጊዜ፣ ምንም ጉዳት ሳያደርስበት ከእርሱ ወጣ፡፡ \v 36 ሰዎች ሁሉ በጣም ተደነቁ፣ እርስ በርሳቸውም ስለሆነው ነገር መነጋገር ቀጠሉ፡፡ እነርሱም፣ “እነዚህ እንዴት ያሉ ቃላት ናቸው? ርኩሳን መናፍስትን በሥልጣንና በኃይል ያዛቸዋል፣ እነርሱም ይወጣሉ፡፡” \v 37 የእርሱም ዝና በአካባቢው ባሉት አውራጃዎች በማንኛውም ስፍራ ወጣ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 38 ከዚያ በኋላ ኢየሱስ ከምኩራብ ወጥቶ ወደ ስምዖን ቤት ገባ፡፡ በዚያን ጊዜ የስምዖን አማት በከፍተኛ ትኩሳት ታማ ነበር፣ እነርሱም ስለ እርሷ ተማፀኑት፡፡ \v 39 ስለዚህ በአጠገብዋ ቆሞ ትኩሳቱን ገሰጸው፣ ትኩሳቱም ቆመ፡፡ ወዲያውኑም ተነስታ ልታገለግላቸው ጀመረች፡፡
|
|
@ -118,6 +118,9 @@
|
|||
"04-25",
|
||||
"04-28",
|
||||
"04-31",
|
||||
"04-33",
|
||||
"04-35",
|
||||
"04-38",
|
||||
"07-01",
|
||||
"07-02",
|
||||
"07-06",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue