Mon Oct 30 2017 15:43:26 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
2a9280a9b3
commit
9ee7f07cc9
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 26 ከዚያም ወሰዱት፥ ከገጠር ይመጣ የነበረ ስምዖን የተባለ የቀሬናን ሰው ያዙና ኢየሱስ ይሸከመው የነበረውን መስቀል አሸከሙት።
|
||||
\v 26 እየወሰዱት ሳሉ፣ ከገጠር ይመጣ የነበረ ስምዖን የተባለ የቀሬናን ሰው ያዙና ኢየሱስ ይሸከመው የነበረውን መስቀል አሸከሙት።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 27 እጅግ ብዙ ሕዝብና ለእርሱ የሚያዝኑና የሚያለቅሱ ሴቶች ይከተሉት ነበር። \v 28 ኢየሱስም ወደ እነርሱ ዞር ብሎ፣ “የኢየሩሳሌም ሴቶች፣ ለእኔ ሳይሆን ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ” አለ።
|
||||
\v 27 እጅግ ብዙ ሕዝብና ለእርሱ የሚያዝኑና የሚያለቅሱ ሴቶች ይከተሉት ነበር። \v 28 ኢየሱስም ወደ እነርሱ ዞር ብሎ፣ “የኢየሩሳሌም ሴቶች ሆይ፣ ለእኔ ሳይሆን ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ” አለ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 29 ተመልከቱ፣ 'መካን የሆኑና ያልወለዱ ማኅፀኖች እንዲሁም ያላጠቡ ጡቶች የተባረኩ ናቸው' የሚሉባቸው ቀኖች ይመጣሉ። \v 30 በዚያን ጊዜ ተራሮችን በላያችን ውደቁ ይላሉ፣ ኮረብቶችንም ክደኑን ይላሉ።' \v 31 ዛፉ እርጥብ እያለ ይህን ነገር ካደረጉ፥ በሚደርቅበት ጊዜ ምን ይሆናል?"
|
||||
\v 29 እነሆ፣ 'መካን የሆኑና ያልወለዱ ማኅፀኖች እንዲሁም ያላጠቡ ጡቶች የተባረኩ ናቸው' የሚሉባቸው ቀኖች ይመጣሉና። \v 30 ከዚያም ተራሮችን በላያችን ውደቁ ይላሉ፣ ኮረብቶችንም ክደኑን ይላሉ።' \v 31 ዛፉ እርጥብ እያለ ይህን ነገር ካደረጉ፥ በሚደርቅበት ጊዜ ምን ይሆናል?"
|
|
@ -221,6 +221,9 @@
|
|||
"23-13",
|
||||
"23-15",
|
||||
"23-18",
|
||||
"23-20"
|
||||
"23-20",
|
||||
"23-23",
|
||||
"23-26",
|
||||
"23-27"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue