Mon Oct 30 2017 15:41:26 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f1a99f3723
commit
2a9280a9b3
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 18 ነገር ግን እነርሱ በአንድነት፣ “ይህን ሰው አስወግደው፣ በርናባስን ለእኛ ፍታልን!" በማለት ጮኹ። \v 19 በርናባስ በከተማይቱ ውስጥ አንድ ዐይነት ዐመጽና ግድያ በመፈጸም የታሰረ ሰው ነበር።
|
||||
\v 18 ነገር ግን እነርሱ በአንድነት፣ “ይህን ሰው አስወግደው፣ በርናባስን ለእኛ ፍታልን!" በማለት ጮኹ። \v 19 በርናባስ በከተማይቱ ውስጥ አንድ ዐይነት ዐመፅና ግድያ በመፈጸም የታሰረ ሰው ነበር።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 20 ጲላጦስ ኢየሱስን ሊፈታ ፈልጎ እንደገና ሕዝቡን አነጋገራቸው። \v 21 ነገር ግን ሕዝቡ፥ “ስቀለው፣ ስቀለው” እያሉ ጮኹ። \v 22 ለሦስተኛ ጊዜም እንዲህ አላቸው፣ “ለምን? ይህ ሰው የሠራው ክፋት ምንድን ነው? ለሞት ቅጣት የሚያበቃ ነገር አላገኘሁበትም። ስለዚህ ቀጥቼው እለቀዋለሁ።”
|
||||
\v 20 ጲላጦስ ኢየሱስን ሊፈታ ፈልጎ እንደ ገና ሕዝቡን አነጋገራቸው። \v 21 ነገር ግን ሕዝቡ፣ “ስቀለው፣ ስቀለው” እያሉ ጮኹ። \v 22 ለሦስተኛ ጊዜም እንዲህ አላቸው፤ “ለምን? ይህ ሰው የሠራው ክፋት ምንድን ነው? ለሞት ቅጣት የሚያበቃ ነገር አላገኘሁበትም። ስለዚህ ቀጥቼው እለቀዋለሁ።”
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 23 እነርሱ ግን ኢየሱስ እንዲሰቀል በመጠየቅ ሳያቋርጡ አብዝተው ጮኹ። ጩኸታቸውም ጲላጦስን አሳመነው። \v 24 ስለዚህ ጲላጦስ ፍላጎታቸውን ለማሟለት ወሰነ። \v 25 እንዲፈታላቸው የጠየቁትን፣ በዓመጽና በግድያ ምክንያት የታሰረውን ሰው ለቀቀላቸው። ኢየሱስን ግን ለፈቃዳቸው አሳልፎ ሰጠ።
|
||||
\v 23 እነርሱ ግን ኢየሱስ እንዲሰቀል በመጠየቅ ሳያቋርጡ አብዝተው ጮኹ። ጩኸታቸውም ጲላጦስን አሳመነው። \v 24 ስለዚህ ጲላጦስ ፍላጎታቸውን ለማሟለት ወሰነ። \v 25 እንዲፈታላቸው የጠየቁትን፣ በዐመፅና በግድያ ምክንያት የታሰረውን ሰው ለቀቀላቸው። ኢየሱስን ግን ለፈቃዳቸው አሳልፎ ሰጠው።
|
|
@ -219,6 +219,8 @@
|
|||
"23-08",
|
||||
"23-11",
|
||||
"23-13",
|
||||
"23-15"
|
||||
"23-15",
|
||||
"23-18",
|
||||
"23-20"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue