Thu Oct 26 2017 14:50:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
be875400b9
commit
9431c73402
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 11 እነርሱ እነዚህን ነገሮች እንደ ሰሙ፣ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እየተቃረበ ስለ ነበር ሕዝቡ የእግዚአብሔር መንግሥት ወዲያው የሚገለጥ መሰላቸው። \v 12 እርሱም ንግግሩን በምሳሌ በመቀጠል እንዲህ አለ፣ “አንድ መኮንን የመንግሥት ሹመት ተቀብሎ ሊመጣ ወደ ሩቅ አገር ሄዶ ነበር።
|
||||
\v 11 እነርሱ እነዚህን ነገሮች እንደ ሰሙ፣ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እየተቃረበ ስለ ነበር ሕዝቡ የእግዚአብሔር መንግሥት ወዲያው የሚገለጥ መሰላቸው። \v 12 ስለዚህ ኢየሱስ ንግግሩን በምሳሌ በመቀጠል እንዲህ አለ፣ “አንድ መኰንን የመንግሥት ሹመት ተቀብሎ ሊመጣ ወደ ሩቅ አገር ሄዶ ነበር።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 13 ከዚያም፣ ከአገልጋዮቹ አስሩን ጠርቶ አስር ምናን ሰጣቸውና “እስክመጣ ድረስ ይህን ነግዱበት” አላቸው። \v 14 ነገር ግን የአገሩ ሰዎች ይጠሉት ስለነበር፣ "ይህ ሰው ተመልሶ በእኛ ላይ ገዥ እንዲሆን አንፈልግም" በማለት ተወካዮቻቸውን ከኋላው ላኩበት። \v 15 መኮንኑም ሹመቱን ተቀብሎ ሲመለስ፥ ነግደው ያተረፉትን ትርፍ ለመተሳሰብ ገንዘቡን የሰጣቸው አገልጋዮቹ እንዲጠሩለት አዘዘ።
|
||||
\v 13 ከዚያም፣ ከአገልጋዮቹ ዐሥሩን ጠርቶ ዐሥር ምናን ሰጣቸውና “እስክመጣ ድረስ ይህን ነግዱበት” አላቸው። \v 14 ነገር ግን የአገሩ ሰዎች ይጠሉት ስለነበር፣ "ይህ ሰው ተመልሶ በእኛ ላይ ገዥ እንዲሆን አንፈልግም" በማለት ተወካዮቻቸውን ከኋላው ላኩበት። \v 15 መኮንኑም ሹመቱን ተቀብሎ ሲመለስ፥ ነግደው ያተረፉትን ትርፍ ለመተሳሰብ ገንዘቡን የሰጣቸው አገልጋዮቹ እንዲጠሩለት አዘዘ።
|
|
@ -128,6 +128,7 @@
|
|||
"19-01",
|
||||
"19-03",
|
||||
"19-05",
|
||||
"19-08"
|
||||
"19-08",
|
||||
"19-11"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue