Thu Oct 26 2017 15:26:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
362dfaaa44
commit
7df3f56b48
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 32 የተላኩትም ወደ ስፍራው በደረሱ ጊዜ፣ ኢየሱስ እንደ ነገራቸው፣ የአህያውን ውርንጫ ታስሮ አገኙት። \v 33 ውርንጫውን እየፈቱ እያለ ባለቤቶቹ፣ 'ውለምን ትፈቱታላችሁ?' አሉ። \v 34 እነርሱም፥ “ለጌታ ያስፈልገዋል” ብለው መለሱለት። \v 35 ከዚያም፥ ወደ ኢየሱስ አመጡትና ልብሳቸውን በውርንጫው ጀርባ አንጥፈው ኢየሱስ እንዲቀመጥበት አደረጉ። \v 36 በሚሄድበትም ጊዜ ከፊቱ ባለው መንገድ ላይ ልብሶቻቸውንም ያነጥፉለት ነበር።
|
||||
\v 32 የተላኩትም ወደ ስፍራው በደረሱ ጊዜ፣ ኢየሱስ እንደ ነገራቸው፣ የአህያውን ውርንጫ ታስሮ አገኙት። \v 33 ውርንጫውን እየፈቱ እያለ ባለቤቶቹ፣ 'ውርንጫውን ለምን ትፈቱታላችሁ?' አሉ። \v 34 እነርሱም፣ “ለጌታ ያስፈልገዋል” ብለው መለሱለት። \v 35 ወደ ኢየሱስ አመጡትና ልብሳቸውን በውርንጫው ጀርባ ላይ አንጥፈው ኢየሱስ እንዲቀመጥበት አደረጉ። \v 36 ኢየሱስ በሚሄድበት ጊዜ፣ ከፊቱ ባለው መንገድ ላይ ልብሶቻቸውን ያነጥፉለት ነበር።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 37 ከደብረይዘት ተራራ ቁልቁል ወደሚወስደው መንገድ በቀረበ ጊዜ፣ ቁጥራቸው ብዙ የሆነ ደቀመዛሙርት፥ ስላዩአቸው ድንቅ ነገሮች ሁሉ ደስ እያላቸው “በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው! በሰማይ ሰላም፥ \v 38 ክብርም በአርያም ይሁንለት!” እያሉ በከፍተኛ ድምፅ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
|
||||
\v 37 ከደብረ ዘይት ተራራ ቁልቁል ወደሚወስደው መንገድ በቀረበ ጊዜ፣ ቁጥራቸው ብዙ የሆነ ደቀመዛሙርት፥ ስላዩአቸው ድንቅ ነገሮች ሁሉ ደስ እያላቸው “በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው! በሰማይ ሰላም፥ \v 38 ክብርም በአርያም ይሁንለት!” እያሉ በከፍተኛ ድምፅ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
|
|
@ -138,6 +138,7 @@
|
|||
"19-24",
|
||||
"19-26",
|
||||
"19-28",
|
||||
"19-29"
|
||||
"19-29",
|
||||
"19-32"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue