Thu Oct 26 2017 15:24:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
72435a033c
commit
362dfaaa44
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 29 ደብረ ዘይት በሚባለው ተራራ አጠገብ ወደሚገኝ ቤተ ፋጌና ቢታንያ በተቃረበ ጊዜ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን \v 30 እንዲህ ብሎ ላካቸው፤ "ወደሚቀጥለው መንደር ሂዱ። ስትገቡ፣ ማንም ያልተቀመጠበትን አንድ የአህያ ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ። ፍቱትና አምጡልኝ። \v 31 ማንም፣ "ለምን ትፈቱታላችሁ?" ብሎ ቢጠይቃችሁ “ለጌታ ያስፈልገዋል" በሉት አላቸው።
|
||||
\v 29 ደብረ ዘይት በሚባለው ተራራ አጠገብ ወደሚገኝ ቤተ ፋጌና ቢታንያ በተቃረበ ጊዜ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን \v 30 እንዲህ ብሎ ላካቸው፤ "ወደሚቀጥለው መንደር ሂዱ። ስትገቡ፣ ማንም ያልተቀመጠበትን አንድ የአህያ ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ። ፍቱትና አምጡልኝ። \v 31 ማንም፣ 'ለምን ትፈቱታላችሁ?' ብሎ ቢጠይቃችሁ፣ 'ለጌታ ያስፈልገዋል' በሉት" አላቸው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 32 የተላኩትም ወደ ስፍራው በደረሱ ጊዜ ኢየሱስ እንደነገራቸው የአህያው ውርንጫ ታስሮ አገኙት። \v 33 ውርንጫውን እየፈቱ እያለ ባለቤቶቹ “ለምን ትፈቱታላችሁ?” አሉ። \v 34 እነርሱም፥ “ለጌታ ያስፈልገዋል” ብለው መለሱለት። \v 35 ከዚያም፥ ወደ ኢየሱስ አመጡትና ልብሳቸውን በውርንጫው ጀርባ አንጥፈው ኢየሱስ እንዲቀመጥበት አደረጉ። \v 36 በሚሄድበትም ጊዜ ከፊቱ ባለው መንገድ ላይ ልብሶቻቸውንም ያነጥፉለት ነበር።
|
||||
\v 32 የተላኩትም ወደ ስፍራው በደረሱ ጊዜ፣ ኢየሱስ እንደ ነገራቸው፣ የአህያውን ውርንጫ ታስሮ አገኙት። \v 33 ውርንጫውን እየፈቱ እያለ ባለቤቶቹ፣ 'ውለምን ትፈቱታላችሁ?' አሉ። \v 34 እነርሱም፥ “ለጌታ ያስፈልገዋል” ብለው መለሱለት። \v 35 ከዚያም፥ ወደ ኢየሱስ አመጡትና ልብሳቸውን በውርንጫው ጀርባ አንጥፈው ኢየሱስ እንዲቀመጥበት አደረጉ። \v 36 በሚሄድበትም ጊዜ ከፊቱ ባለው መንገድ ላይ ልብሶቻቸውንም ያነጥፉለት ነበር።
|
|
@ -137,6 +137,7 @@
|
|||
"19-22",
|
||||
"19-24",
|
||||
"19-26",
|
||||
"19-28"
|
||||
"19-28",
|
||||
"19-29"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue