Tue Nov 07 2017 10:07:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
Tensae 2017-11-07 10:07:22 +03:00
parent fa5cbe97dc
commit 399508e056
1 changed files with 1 additions and 1 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 28 ኢየሱስን ባየው ጊዜ ጮሆ በፊቱ ተደፋ፤ በታላቅም ድምፅ “የታላቁ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ! እኔ ከአንተ ምን አለኝ! እንዳታሰቃየኝ እለምንሃለሁ” አለው። \v 29 እንደዚህም ያለበት ምክንያት ብዙ ጊዜ ይይዘውና ያሰቃየው የነበረውን ርኩስ መንፈስ ከእርሱ እንዲወጣ ኢየሱስ አዞት ስለነበር ነው። ምንም እንኳበብረት ሰንሰለት የታሰረና በቁጥጥር ስር እንዲውል የተደረገ ቢሆንም እስራቱን ይበጥስ፣ በአጋንንቱም ግፊት ወደ በረሃ እየሄደ ይንከራተት ነበር።
\v 28 ኢየሱስን ባየው ጊዜ ጮኾ በፊቱ ተደፋ፤ በታላቅም ድምፅ፣ “የታላቁ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ! እኔ ከአንተ ምን አለኝ! እንዳታሰቃየኝ እለምንሃለሁ” አለው። \v 29 እንደዚህም ያለበት ምክንያት ብዙ ጊዜ ይይዘውና ያሰቃየው የነበረውን ርኩስ መንፈስ ከእርሱ እንዲወጣ ኢየሱስ አዞት ስለነበር ነው። ምንም እንኳበብረት ሰንሰለት የታሰረና በቁጥጥር ስር እንዲውል የተደረገ ቢሆንም እስራቱን ይበጥስ፣ በአጋንንቱም ግፊት ወደ በረሃ እየሄደ ይንከራተት ነበር።