Thu Oct 26 2017 16:32:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
19de1df108
commit
308cb00920
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 41 ከእነርሱ የድንጋይ ውርወራ ያህል ራቅ ብሎ ሄደና ተንበርክኮ፣ \v 42 “አባት ሆይ፣ ብትወድ ይህን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፣ ነገር ግን የአንተ ፈቃድ እንጂ የእኔ ፈቃድ አይሁን” ብ
|
||||
\v 41 ከእነርሱ የድንጋይ ውርወራ ያህል ራቅ ብሎ ሄደና ተንበርክኮ፣ \v 42 “አባት ሆይ፣ ብትወድ ይህን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፣ ነገር ግን የአንተ ፈቃድ እንጂ የእኔ ፈቃድ አይሁን” በማለት ጸለየ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 43 የሚያበረታታው መልአክም ከሰማይ መጣለት። \v 44 በጣር ውስጥ ሆኖ በጣም እየቃተተ ጸለየ፥ ላቡም እንደ ትልልቅ የደም ጠብታዎች ወደ መሬት ይንጠባጠብ ነበር።
|
||||
\v 43 የሚያበረታታው መልአክም ከሰማይ መጣለት። \v 44 በጣር ውስጥ ሆኖ በጣም እየቃተተ ጸለየ፣ ላቡም እንደ ትልልቅ የደም ጠብታዎች ወደ መሬት ይንጠባጠብ ነበር።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 45 ከጸሎቱ ተነሥቶ ወደ ደቀመዛሙርቱ በመጣ ጊዜ ከሐዘን የተነሣ ተኝተው አገኛቸውና፣ \v 46 “ለምን ትተኛላችሁ? ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተነሡና ጸልዩ” አላቸው።
|
||||
\v 45 ከጸሎቱ ተነሥቶ ወደ ደቀ መዛሙርቱ በመጣ ጊዜ ከሐዘን የተነሣ ተኝተው አገኛቸውና፣ \v 46 “ለምን ትተኛላችሁ? ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተነሡና ጸልዩ” አላቸው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 47 ገና እየተናገረ እያለ ብዙ ሰዎች ከአስራ ሁለቱ አንዱ የሆነው ይሁዳ እየመራቸው መጡ። ይሁዳም ሊስመው ወደ ኢየሱስ ቀረበ፣ \v 48 ነገር ግን ኢየሱስ እንዲህ አለው፣ “ይሁዳ፣ የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጣለህን?”
|
||||
\v 47 ገና እየተናገረ እያለ ብዙ ሰዎች ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነው ይሁዳ እየመራቸው መጡ። ይሁዳም ሊስመው ወደ ኢየሱስ ቀረበ፤ \v 48 ነገር ግን ኢየሱስ፣ “ይሁዳ ሆ፣ የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጣለህን?”
|
|
@ -199,6 +199,9 @@
|
|||
"22-33",
|
||||
"22-35",
|
||||
"22-37",
|
||||
"22-39"
|
||||
"22-39",
|
||||
"22-41",
|
||||
"22-43",
|
||||
"22-45"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue