Mon Aug 14 2017 13:02:38 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-08-14 13:02:39 +03:00
parent bf51ac6aae
commit 76f078530a
3 changed files with 5 additions and 0 deletions

1
14/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ስለዚህ ከረጅም ጊዜ አስቀድሞ በዚያን ቀን ያህዌ እንደሚሰጠኝ ቃል የገባልኝን ኮብታማውን ሀገር እባክህ ሰጠኝ፡፡ በዚያን ጊዜ፣ ኤናቃውያን በዚያ ይኖራሉ ብዬ ስናገር ሰምተሃል፡፡ ከተሞቻቸው ታላላቆች ናቸው ደግሞም ዙሪያቸውን የተቀጠሩ ናቸው ብዬ ስናገር ሰምተሃል፡፡ ነገር ግን አሁን፣ ያህዌ እንደተናገረው የእኛ ሰራዊት እነርሱን እንዲያስወጣ ሊረዳኝ ይችላል፡፡”

2
14/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
ስለዚህ ኢያሱ ያህዌ ካሌብን እንዲባርከው ለመነ፣ እናም ለካሌብ የኬብሮንን ከተማ ሰጠው፡፡ 14በዚህ መንገድ ኬብሮን የቄኔዛዊው የዩፎኒ ልጅ የካሌብ ቋሚ ርስት እና ከተማ ሆነች፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ የእርሱ ትውልዶች በዚያ ይኖራሉ ምክንያቱም ካሌብ የእስራኤል አምላክ ያህዌ ያደርግ ዘንድ ያዘዘውን ሁሉ አድርጓል፡፡
15የኬብሮን የቀድሞ ስም ቂርያት አርባ (አርባ ከኤናቅ ሰዎች ሁሉ ታላቅ ሰው ነበር) ነበር፡፡ በምድሪቱ ላይ ሰላም ሰፈነ፤ ከዚያ በኋላ ጦርነት አልገጠሙም፡፡

2
15/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\c 15 ለይሁዳ ነገድ የተመደበው መሬት በየጎሳቸው መሀል ተከፋፈለ፡፡ ምድራቸው ከጺን ምድረበዳ በስተደቡብ እስከ ኤዶም ዳርቻ ይደርሳል፡፡
2ለይሁዳ ነገድ የተመደበው የምድራቸው ደቡባዊ ድንበር በደቡብ በኩል ባለው የባህር ወሽመጥ ከጨው ባህር (ሙት ባህር ተብሎም ይጠራል) ይጀምራል፡፡