From 76f078530a86b254049f20af3b0f48cbc27d638f Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Mon, 14 Aug 2017 13:02:39 +0300 Subject: [PATCH] Mon Aug 14 2017 13:02:38 GMT+0300 (Jordan Daylight Time) --- 14/12.txt | 1 + 14/13.txt | 2 ++ 15/01.txt | 2 ++ 3 files changed, 5 insertions(+) create mode 100644 14/12.txt create mode 100644 14/13.txt create mode 100644 15/01.txt diff --git a/14/12.txt b/14/12.txt new file mode 100644 index 0000000..f1c1f2f --- /dev/null +++ b/14/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +ስለዚህ ከረጅም ጊዜ አስቀድሞ በዚያን ቀን ያህዌ እንደሚሰጠኝ ቃል የገባልኝን ኮብታማውን ሀገር እባክህ ሰጠኝ፡፡ በዚያን ጊዜ፣ ኤናቃውያን በዚያ ይኖራሉ ብዬ ስናገር ሰምተሃል፡፡ ከተሞቻቸው ታላላቆች ናቸው ደግሞም ዙሪያቸውን የተቀጠሩ ናቸው ብዬ ስናገር ሰምተሃል፡፡ ነገር ግን አሁን፣ ያህዌ እንደተናገረው የእኛ ሰራዊት እነርሱን እንዲያስወጣ ሊረዳኝ ይችላል፡፡” \ No newline at end of file diff --git a/14/13.txt b/14/13.txt new file mode 100644 index 0000000..a8e363b --- /dev/null +++ b/14/13.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +ስለዚህ ኢያሱ ያህዌ ካሌብን እንዲባርከው ለመነ፣ እናም ለካሌብ የኬብሮንን ከተማ ሰጠው፡፡ 14በዚህ መንገድ ኬብሮን የቄኔዛዊው የዩፎኒ ልጅ የካሌብ ቋሚ ርስት እና ከተማ ሆነች፡፡ እስከ ዛሬ ድረስ የእርሱ ትውልዶች በዚያ ይኖራሉ ምክንያቱም ካሌብ የእስራኤል አምላክ ያህዌ ያደርግ ዘንድ ያዘዘውን ሁሉ አድርጓል፡፡ +15የኬብሮን የቀድሞ ስም ቂርያት አርባ (አርባ ከኤናቅ ሰዎች ሁሉ ታላቅ ሰው ነበር) ነበር፡፡ በምድሪቱ ላይ ሰላም ሰፈነ፤ ከዚያ በኋላ ጦርነት አልገጠሙም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/15/01.txt b/15/01.txt new file mode 100644 index 0000000..4483cd6 --- /dev/null +++ b/15/01.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\c 15 ለይሁዳ ነገድ የተመደበው መሬት በየጎሳቸው መሀል ተከፋፈለ፡፡ ምድራቸው ከጺን ምድረበዳ በስተደቡብ እስከ ኤዶም ዳርቻ ይደርሳል፡፡ +2ለይሁዳ ነገድ የተመደበው የምድራቸው ደቡባዊ ድንበር በደቡብ በኩል ባለው የባህር ወሽመጥ ከጨው ባህር (ሙት ባህር ተብሎም ይጠራል) ይጀምራል፡፡ \ No newline at end of file