Mon Jun 19 2017 15:15:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d480bbc7c4
commit
b3920b0c86
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 3 \v 1 1. የያህዌ ቃል እንዲህ ሲል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ዮናስ መጣ፤
|
||||
\v 2 2. ‹‹ተነሥተህ ወደ ታላቋ ከተማ ወደ ነነዌ ሂድ፤ እኔ የምነግርህንም መልእክት ስበክላት፡፡››
|
||||
\v 3 3. ስለዚህም ዮናስ ለያህዌ ቃል በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ፡፡ ነነዌ ታላቅ ከተማ ነበረች፤ እርሷን ዳር እስከ ዳር ለማዳረስ ሦስት ቀን ይወስድ ነበር፡፡
|
||||
\c 3 \v 1 የያህዌ ቃል እንዲህ ሲል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ዮናስ መጣ፤
|
||||
\v 2 ‹‹ተነሥተህ ወደ ታላቋ ከተማ ወደ ነነዌ ሂድ፤ እኔ የምነግርህንም መልእክት ስበክላት፡፡››
|
||||
\v 3 ስለዚህም ዮናስ ለያህዌ ቃል በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ፡፡ ነነዌ ታላቅ ከተማ ነበረች፤ እርሷን ዳር እስከ ዳር ለማዳረስ ሦስት ቀን ይወስድ ነበር፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. ዮናስ ወደ ከተማዋ ገባ፤ ከአንድ ቀን ጉዞ በኃላ፣ ‹‹ነነዌ በአርባ ቀን ውስጥ ትገለበጣለች›› ብሎ ዐወጀ፡፡
|
||||
5. የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ፤ ጾምንም ዐወጁ፡፡ ከታላቁ እስከ ታናሹ ድረስ ሁሉም ማቅ ለበሱ፡፡
|
||||
\v 4 ዮናስ ወደ ከተማዋ ገባ፤ ከአንድ ቀን ጉዞ በኃላ፣ ‹‹ነነዌ በአርባ ቀን ውስጥ ትገለበጣለች›› ብሎ ዐወጀ፡፡
|
||||
\v 5 የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ፤ ጾምንም ዐወጁ፡፡ ከታላቁ እስከ ታናሹ ድረስ ሁሉም ማቅ ለበሱ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ወሬውም ወደ ነነዌ ንጉሥ በደረሰ ጊዜ፣ ከዙፋኑ ወረደ፤ ልብሱን አወለቀ፣ ማቅም ለብሶ ዐመድ ላይ ተቀመጠ፡፡
|
||||
7. ከዚያም እንዲህ የሚል ዐዋጅ በነነዌ አስነገረ፤
|
||||
\v 6 ወሬውም ወደ ነነዌ ንጉሥ በደረሰ ጊዜ፣ ከዙፋኑ ወረደ፤ ልብሱን አወለቀ፣ ማቅም ለብሶ ዐመድ ላይ ተቀመጠ፡፡
|
||||
\v 7 ከዚያም እንዲህ የሚል ዐዋጅ በነነዌ አስነገረ፤
|
||||
‹‹በንጉሡና በመኳንንቱ›› ሥልጣን ከነነዌ የወጣ ዐዋጅ፤
|
||||
ሰውም ሆነ እንስሳ፣ የከብት መንጋም ሆነ የበግ ምጋ ምንም ነገር አይቅመስ አይብላ ውሃም አይጣጣ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. ሰውም ሆነ እንስሳ ማቅ ይልበስ፤ አጥብቆ ወደ እግዚአብሔር ይጮኽ፡፡ ሰው ሁሉ ከክፉ መንገዱ ይመለስ፤ ግፍ መሥራቱንም ይተው፡፡
|
||||
9. እኛ እንዳንጠፋ እግዚአብሔር ራርቶ ከጽኑ ቁጣው ይመለስ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?››
|
||||
\v 8 ሰውም ሆነ እንስሳ ማቅ ይልበስ፤ አጥብቆ ወደ እግዚአብሔር ይጮኽ፡፡ ሰው ሁሉ ከክፉ መንገዱ ይመለስ፤ ግፍ መሥራቱንም ይተው፡፡
|
||||
\v 9 እኛ እንዳንጠፋ እግዚአብሔር ራርቶ ከጽኑ ቁጣው ይመለስ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?››
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 4 \v 1 \v 2 \v 3 1. ይህ ግን ዮናስን ደስ ስላላሰኘው በጣም ተቆጣ፡፡
|
||||
2. እንዲህ በማለትም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ ገና በአገሬ ሳለሁ ያልሁት ይህንኑ አልነበረምን? አንተ ቸርና ርኅሩኅ አምላክ፣ ለቁጣ የዘገየህ ምህረትህም የበዛ፣ ጥፋትን ከማምጣት የምትመለስ አምላክ መሆንህን ስለማውቅ ወደ ተርሴስ ለመኮብለል የሞከርኩት በዚሁ ምክንያት ነበር፡፡
|
||||
3. አሁንም ያህዌ ሆይ፣ ሕይወቴን እንድትወስድ እለምንሃለሁ፣ በሕይወት ከመኖር መሞት ይሻለኛል›› አለ፡፡
|
||||
\c 4 \v 1 ይህ ግን ዮናስን ደስ ስላላሰኘው በጣም ተቆጣ፡፡
|
||||
\v 2 እንዲህ በማለትም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ ገና በአገሬ ሳለሁ ያልሁት ይህንኑ አልነበረምን? አንተ ቸርና ርኅሩኅ አምላክ፣ ለቁጣ የዘገየህ ምህረትህም የበዛ፣ ጥፋትን ከማምጣት የምትመለስ አምላክ መሆንህን ስለማውቅ ወደ ተርሴስ ለመኮብለል የሞከርኩት በዚሁ ምክንያት ነበር፡፡
|
||||
\v 3 አሁንም ያህዌ ሆይ፣ ሕይወቴን እንድትወስድ እለምንሃለሁ፣ በሕይወት ከመኖር መሞት ይሻለኛል›› አለ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. ያህዌ ግን፣ ‹‹መቆጣትህ ተገቢ ነውን?›› አለው፡፡
|
||||
5. ከዚያም ዮናስ ከከተማዋ ወጥቶ በስተ ምሥራቅ በኩል ተቀመጠ፡፡ በዚያም ለራሱ ዳስ ሠርቶ በከተማዋ የሚደርሰውን ለማየት ከጥላው ሥር ተቀመጠ፡፡
|
||||
\v 4 ያህዌ ግን፣ ‹‹መቆጣትህ ተገቢ ነውን?›› አለው፡፡
|
||||
\v 5 ከዚያም ዮናስ ከከተማዋ ወጥቶ በስተ ምሥራቅ በኩል ተቀመጠ፡፡ በዚያም ለራሱ ዳስ ሠርቶ በከተማዋ የሚደርሰውን ለማየት ከጥላው ሥር ተቀመጠ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ያህዌ አምላክም አንድ ተክል አብቅሎ፣ የዮናስ ራስ ጥላ እንዲሆንና ትኩሳቱም እንዳያስጨንቀው ከበላዩ እንዲያድግ አደረገ፤ ዮናስም ስለ ተክሉ በጣም ደስ አለው፡፡
|
||||
7. ነገር ግን በሚቀጥለው ጠዋት ፀሐይ ስትወጣ አንድ ትል አዘጋጅቶ ያንን ተክል እንዲያጠቃ አደረገ፤ ተክሉም ጠወለገ፡፡
|
||||
\v 6 ያህዌ አምላክም አንድ ተክል አብቅሎ፣ የዮናስ ራስ ጥላ እንዲሆንና ትኩሳቱም እንዳያስጨንቀው ከበላዩ እንዲያድግ አደረገ፤ ዮናስም ስለ ተክሉ በጣም ደስ አለው፡፡
|
||||
\v 7 ነገር ግን በሚቀጥለው ጠዋት ፀሐይ ስትወጣ አንድ ትል አዘጋጅቶ ያንን ተክል እንዲያጠቃ አደረገ፤ ተክሉም ጠወለገ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. ፀሐይ ስትወጣ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ አመጣ፡፡ ፀሐዩ የዮናስንም ራስ አቃጠለ እርሱም ተዝለፈለፈ፡፡ ያኔ ዮናስ መሞት ፈልጐ፣ ‹‹ከመኖር መሞት ይሻለኛል›› አለ፡፡
|
||||
9. እግዚአብሔርም ዮናስን፣ ‹‹ስለ ተክሉ መቆጣትህ ተገቢ ነውን?›› አለው፡፡ ዮናስም፣ ‹‹አዎን፣ እንዲያውም እስከ ሞት ድረስ መቆጣት ይገባኛል›› አለ፡፡
|
||||
\v 8 ፀሐይ ስትወጣ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ አመጣ፡፡ ፀሐዩ የዮናስንም ራስ አቃጠለ እርሱም ተዝለፈለፈ፡፡ ያኔ ዮናስ መሞት ፈልጐ፣ ‹‹ከመኖር መሞት ይሻለኛል›› አለ፡፡
|
||||
\v 9 እግዚአብሔርም ዮናስን፣ ‹‹ስለ ተክሉ መቆጣትህ ተገቢ ነውን?›› አለው፡፡ ዮናስም፣ ‹‹አዎን፣ እንዲያውም እስከ ሞት ድረስ መቆጣት ይገባኛል›› አለ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ያህዌ እንዲህ አለ፣ ‹‹አንተ እንዲበቅል ወይም እንዲያድግ ላልደከምህበት ተክል ይህን ያህል አዝነሃል፤ በአንድ ሌሊት በቀለ፤ በአንድ ሌሊትም ደረቀ፡፡
|
||||
11. ታዲያ፣ እኔ ቀኝና ግራቸውን ለይተው መናገር የማይችሉ ከአንድ መቶ ሃያ ሺህ በላይ ሰዎችና እንስሶች ለሚኖሩባት ለታላቋ ከተማ ለነነዌ ማዘን የለብኝምን?፡፡››
|
||||
\v 10 10. ያህዌ እንዲህ አለ፣ ‹‹አንተ እንዲበቅል ወይም እንዲያድግ ላልደከምህበት ተክል ይህን ያህል አዝነሃል፤ በአንድ ሌሊት በቀለ፤ በአንድ ሌሊትም ደረቀ፡፡
|
||||
\v 11 11. ታዲያ፣ እኔ ቀኝና ግራቸውን ለይተው መናገር የማይችሉ ከአንድ መቶ ሃያ ሺህ በላይ ሰዎችና እንስሶች ለሚኖሩባት ለታላቋ ከተማ ለነነዌ ማዘን የለብኝምን?፡፡››
|
Loading…
Reference in New Issue