Mon Jun 19 2017 15:13:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
99e9c64fda
commit
d480bbc7c4
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 8 8. ከዚያም ዮናስን፣ ‹‹ይህ ክፉ ነገር የደረሰብን በማን ምክንያት እንደ ሆነ እባክህ ንገረን፡፡ ሥራህ ምንድነው? ከወዴትስ መጣህ? አገርህ የት ነው? ከየትኛውስ ሕዝብ ነህ?›› አሉት፡፡
|
||||
\v 9 9. ዮናስም፣ ‹‹እኔ ዕብራዊ ነኝ፤ ባሕሩንና ደረቁን ምድር የፈጠረውን የሰማይን አምላክ ያህዌን አመልካለሁ›› አላቸው፡፡
|
||||
\v 10 10. እርሱ ራሱ ነግሮአቸው ስለ ነበር ከያህዌ ፊት እየኮበለለ እንደ ነበር አወቁ፤ ስለዚህ የበለጠ ፈርተው፣ ‹‹ለመሆኑ፣ ምን እያደረግህ ነው?›› አሉ፡፡
|
||||
\v 8 ከዚያም ዮናስን፣ ‹‹ይህ ክፉ ነገር የደረሰብን በማን ምክንያት እንደ ሆነ እባክህ ንገረን፡፡ ሥራህ ምንድነው? ከወዴትስ መጣህ? አገርህ የት ነው? ከየትኛውስ ሕዝብ ነህ?›› አሉት፡፡
|
||||
\v 9 ዮናስም፣ ‹‹እኔ ዕብራዊ ነኝ፤ ባሕሩንና ደረቁን ምድር የፈጠረውን የሰማይን አምላክ ያህዌን አመልካለሁ›› አላቸው፡፡
|
||||
\v 10 እርሱ ራሱ ነግሮአቸው ስለ ነበር ከያህዌ ፊት እየኮበለለ እንደ ነበር አወቁ፤ ስለዚህ የበለጠ ፈርተው፣ ‹‹ለመሆኑ፣ ምን እያደረግህ ነው?›› አሉ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 11 \v 12 \v 13 11. ባሕሩ ይበልጥ እየተናወጠ በመሄዱ፣ ሰዎቹ ዮናስን፣ ‹‹ባሕሩ ጸጥ እንዲልልን አንተ ላይ ምን ብናደርግ ይሻላል?›› አሉት፡፡
|
||||
12. ዮናስም፣ ‹‹አንሥታችሁ ወደ ባሕሩ ጣሉኝ፤ ያኔ ባሕሩ ጸጥ ይልላችኃል፤ ይህ ታላቅ ማዕበል የመጣባችሁ በእኔ ምክንያት እንደ ሆነ አውቃለሁ›› አላቸው፡፡
|
||||
13. ሰዎቹ ግን ወደ መሬት ለመመለስ የሚቻላቸውን ያህል ቀዘፉ፤ ይሁን እንጂ ባሕሩ የባሰ ይናወጥ ጀመረ፡፡
|
||||
\v 11 ባሕሩ ይበልጥ እየተናወጠ በመሄዱ፣ ሰዎቹ ዮናስን፣ ‹‹ባሕሩ ጸጥ እንዲልልን አንተ ላይ ምን ብናደርግ ይሻላል?›› አሉት፡፡
|
||||
\v 12 ዮናስም፣ ‹‹አንሥታችሁ ወደ ባሕሩ ጣሉኝ፤ ያኔ ባሕሩ ጸጥ ይልላችኃል፤ ይህ ታላቅ ማዕበል የመጣባችሁ በእኔ ምክንያት እንደ ሆነ አውቃለሁ›› አላቸው፡፡
|
||||
\v 13 ሰዎቹ ግን ወደ መሬት ለመመለስ የሚቻላቸውን ያህል ቀዘፉ፤ ይሁን እንጂ ባሕሩ የባሰ ይናወጥ ጀመረ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 14 \v 15 \v 16 14. ስለዚህም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ በዚህ ሰው ነፍስ ምክንያት እንዳታጠፋን እንለምንሃለን፤ የዚህ ሰው ሞት እኛ ላይ አይሁንብን፤ ምክንያቱም አንተ ያህዌ የወደድኸውን አድርገሃል›› በማለት ወደ ያህዌ ጮኹ፡፡
|
||||
15. ዮናስንም አንሥተው ወደ ባሕሩ ጣሉት፤ ባሕሩም መናወጡ ቆመ፡፡
|
||||
16. ሰዎቹም ያህዌን እጅግ ፈሩ፡፡ ለያህዌ መሥዋዕት አቀረቡ፤ ለእርሱም ስእለትን ተሳሉ፡፡
|
||||
\v 14 ስለዚህም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ በዚህ ሰው ነፍስ ምክንያት እንዳታጠፋን እንለምንሃለን፤ የዚህ ሰው ሞት እኛ ላይ አይሁንብን፤ ምክንያቱም አንተ ያህዌ የወደድኸውን አድርገሃል›› በማለት ወደ ያህዌ ጮኹ፡፡
|
||||
\v 15 ዮናስንም አንሥተው ወደ ባሕሩ ጣሉት፤ ባሕሩም መናወጡ ቆመ፡፡
|
||||
\v 16 ሰዎቹም ያህዌን እጅግ ፈሩ፡፡ ለያህዌ መሥዋዕት አቀረቡ፤ ለእርሱም ስእለትን ተሳሉ፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 17 17. እግዚአብሔር ግን ዮናስን የሚውጥ ትልቅ ዓሣ አዘጋጀ፤ ዮናስም ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ዓሣው ሆድ ውስጥ ኖረ፡፡
|
||||
\v 17 እግዚአብሔር ግን ዮናስን የሚውጥ ትልቅ ዓሣ አዘጋጀ፤ ዮናስም ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ዓሣው ሆድ ውስጥ ኖረ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\c 2 \v 1 \v 2 1. ከዚያም ዮናስ ዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ አምላኩ ወደ ያህዌ ጸለየ፡፡
|
||||
2. እንዲህ አለ፤
|
||||
\c 2 \v 1 ከዚያም ዮናስ ዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ አምላኩ ወደ ያህዌ ጸለየ፡፡
|
||||
\v 2 እንዲህ አለ፤
|
||||
‹‹ተጨንቄ ሳለሁ ወደ ያህዌ ተጣራሁ፤
|
||||
እርሱም መለሰልኝ፤
|
||||
እርሱ እንዲረዳኝ ከጥልቁ መቃብር ጮኽኩ
|
||||
|
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. ጥልቅ ወደ ሆነው ወደ ባሕሩ መሠረት ጣልኸኝ፤
|
||||
\v 3 ጥልቅ ወደ ሆነው ወደ ባሕሩ መሠረት ጣልኸኝ፤
|
||||
ፈሳሾች ዙሪያዬን ከበቡኝ፣
|
||||
ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላየ አለፈ፡፡
|
||||
4. እኔም፣ ከፊትህ ጠፋሁ፤
|
||||
\v 4 እኔም፣ ከፊትህ ጠፋሁ፤
|
||||
ሆኖም፣ እንደ ገና ወደ ቅዱስ መቅደስህ እመለከታለሁ›› አልሁ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. ሕይወቴን ለማጥፋት ውሆች ሸፈኑኝ፤
|
||||
\v 5 ሕይወቴን ለማጥፋት ውሆች ሸፈኑኝ፤
|
||||
ጥልቁም በዙሪያዬ ነበረ፤
|
||||
የባሕር ዐረም ራሴ ላይ ተጠመጠመ፡፡
|
||||
6. ወደ ተራሮች መሠረት ሰመጥሁ
|
||||
\v 6 ወደ ተራሮች መሠረት ሰመጥሁ
|
||||
የምድርም በር ለዘላለም ተዘጋብኝ፤
|
||||
ያህዌ አምላኬ ሆይ፣ አንተ ሕይወቴን ከጥልቁ አወጣህ!
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. ነፍሴ በዛለች ጊዜ ያህዌን አሰብሁት፤
|
||||
\v 7 ነፍሴ በዛለች ጊዜ ያህዌን አሰብሁት፤
|
||||
ጸሎቴ ወደ አንተ ወደ ቅዱስ መቅደስህ መጣ፤፤
|
||||
8. ልባቸውን ከንቱ አማልከት ላይ የሚያደርጉ
|
||||
\v 8 ልባቸውን ከንቱ አማልከት ላይ የሚያደርጉ
|
||||
ለእነርሱ ያለህን ጸጋ ያጣሉ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. እኔ ግን፣ በምስጋና መዝሙር መሥዋዕት
|
||||
\v 9 እኔ ግን፣ በምስጋና መዝሙር መሥዋዕት
|
||||
አቀርብልሃለሁ፤
|
||||
የተሳልሁትንም እፈጽማለሁ፡፡
|
||||
ድነት ከያህዌ ዘንድ ነው፡፡
|
||||
10. ከዚም ያህዌ ዓሣውን አዘዘ
|
||||
\v 10 ከዚም ያህዌ ዓሣውን አዘዘ
|
||||
ዮናስንም ደረቁ ምድር ላይ ተፋው፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 1. የያህዌ ቃል እንዲህ ሲል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ዮናስ መጣ፤
|
||||
2. ‹‹ተነሥተህ ወደ ታላቋ ከተማ ወደ ነነዌ ሂድ፤ እኔ የምነግርህንም መልእክት ስበክላት፡፡››
|
||||
3. ስለዚህም ዮናስ ለያህዌ ቃል በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ፡፡ ነነዌ ታላቅ ከተማ ነበረች፤ እርሷን ዳር እስከ ዳር ለማዳረስ ሦስት ቀን ይወስድ ነበር፡፡
|
||||
\c 3 \v 1 1. የያህዌ ቃል እንዲህ ሲል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ዮናስ መጣ፤
|
||||
\v 2 2. ‹‹ተነሥተህ ወደ ታላቋ ከተማ ወደ ነነዌ ሂድ፤ እኔ የምነግርህንም መልእክት ስበክላት፡፡››
|
||||
\v 3 3. ስለዚህም ዮናስ ለያህዌ ቃል በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ፡፡ ነነዌ ታላቅ ከተማ ነበረች፤ እርሷን ዳር እስከ ዳር ለማዳረስ ሦስት ቀን ይወስድ ነበር፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue