Mon Jun 19 2017 15:09:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 15:09:03 +03:00
parent 6e6623d0e4
commit 3c690e163a
5 changed files with 11 additions and 0 deletions

3
04/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\c 4 \v 1 \v 2 \v 3 1. ይህ ግን ዮናስን ደስ ስላላሰኘው በጣም ተቆጣ፡፡
2. እንዲህ በማለትም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ ገና በአገሬ ሳለሁ ያልሁት ይህንኑ አልነበረምን? አንተ ቸርና ርኅሩኅ አምላክ፣ ለቁጣ የዘገየህ ምህረትህም የበዛ፣ ጥፋትን ከማምጣት የምትመለስ አምላክ መሆንህን ስለማውቅ ወደ ተርሴስ ለመኮብለል የሞከርኩት በዚሁ ምክንያት ነበር፡፡
3. አሁንም ያህዌ ሆይ፣ ሕይወቴን እንድትወስድ እለምንሃለሁ፣ በሕይወት ከመኖር መሞት ይሻለኛል›› አለ፡፡

2
04/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 4 \v 5 4. ያህዌ ግን፣ ‹‹መቆጣትህ ተገቢ ነውን? አለው፡፡
5. ከዚያም ዮናስ ከከተማዋ ወጥቶ በስተ ምሥራቅ በኩል ተቀመጠ፡፡ በዚያም ለራሱ ዳስ ሠርቶ በከተማዋ የሚደርሰውን ለማየት ከጥላው ሥር ተቀመጠ፡፡

2
04/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 6 \v 7 6. ያህዌ አምላክም አንድ ተክል አብቅሎ፣ የዮናስ ራስ ጥላ እንዲሆንና ትኩሳቱም እንዳያስጨንቀው ከበላዩ እንዲያድግ አደረገ፤ ዮናስም ስለ ተክሉ በጣም ደስ አለው፡፡
7. ነገር ግን በሚቀጥለው ጠዋት ፀሐይ ስትወጣ አንድ ትል አዘጋጅቶ ያንን ተክል እንዲያጠቃ አደረገ፤ ተክሉም ጠወለገ፡፡

2
04/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 8 \v 9 8. ፀሐይ ስትወጣ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ አመጣ፡፡ ፀሐዩ የዮናስንም ራስ አቃጠለ እርሱም ተዝለፈለፈ፡፡ ያኔ ዮናስ መሞት ፈልጐ፣ ‹‹ከመኖር መሞት ይሻለኛል›› አለ፡፡
9. እግዚአብሔርም ዮናስን፣ ‹‹ስለ ተክሉ መቆጣትህ ተገቢ ነውን? አለው፡፡ ዮናስም፣ ‹‹አዎን፣ እንዲያውም እስከ ሞት ድረስ መቆጣት ይገባኛል›› አለ፡፡

2
04/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 10 \v 11 10. ያህዌ እንዲህ አለ፣ ‹‹አንተ እንዲበቅል ወይም እንዲያድግ ላልደከምህበት ተክል ይህን ያህል አዝነሃል፤ በአንድ ሌሊት በቀለ፤ በአንድ ሌሊትም ደረቀ፡፡
11. ታዲያ፣ እኔ ቀኝና ግራቸውን ለይተው መናገር የማይችሉ ከአንድ መቶ ሃያ ሺህ በላይ ሰዎችና እንስሶች ለሚኖሩባት ለታላቋ ከተማ ለነነዌ ማዘን የለብኝምን?፡፡››