Wed Jul 05 2017 22:49:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-07-05 22:49:55 +03:00
parent d5074d5abc
commit 4b25cb584e
10 changed files with 23 additions and 23 deletions

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 5 \v 6 \v 7 5. እናንተ የሰከራችሁ ንቁ! ዘለላው ሁሉ ስለጠፉ፣ ዐዲስ ወይን ጠጅም ስለማይኖር ነቅታችሁ በከፍተኛ ድምፅ አልቅሱ!
6. ግዙፍ የአንበጣ መንጋ ወደ አገራችን ገብቷል፤ ማንም ሊቈጥራቸው የማይችል እጅግ ብዙ ወታደሮች እንዳሉት ብርቱ ሠራዊት ናቸው፤ አንበጦቹ እንደ አንበሳ ጥርሶች የተሳሉ ጥርሶች አሏቸው!
7. ቅርንጫፎቹ ተራቁተው ነጭ እስኪሆኑ በመላጥና ቅርፊቱን ሁሉ በመብላት የወይን ተክሎቻችንና የበለስ ዛፎቻችንን ደምስሰዋል፡፡
\v 5 5. እናንተ የሰከራችሁ ንቁ! ዘለላው ሁሉ ስለጠፉ፣ ዐዲስ ወይን ጠጅም ስለማይኖር ነቅታችሁ በከፍተኛ ድምፅ አልቅሱ!
\v 6 6. ግዙፍ የአንበጣ መንጋ ወደ አገራችን ገብቷል፤ ማንም ሊቈጥራቸው የማይችል እጅግ ብዙ ወታደሮች እንዳሉት ብርቱ ሠራዊት ናቸው፤ አንበጦቹ እንደ አንበሳ ጥርሶች የተሳሉ ጥርሶች አሏቸው!
\v 7 7. ቅርንጫፎቹ ተራቁተው ነጭ እስኪሆኑ በመላጥና ቅርፊቱን ሁሉ በመብላት የወይን ተክሎቻችንና የበለስ ዛፎቻችንን ደምስሰዋል፡፡

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 8 \v 9 \v 10 8. የታጨችለት ወጣት ሲሞትባት ልጃገረድ እንደምታለቅስና ዋይ እንደምትል አልቅሱ፡፡
9. መሥዋዕት እንዲሆን በቤተ መቅደስ የምናቀርበው ዱቄት ወይም ወይን ጠጅ ስለሌለን እግዚአብሔርን በሚያገለግሉ ካህናት እያለቀሱ ነው፡፡
10. በማሳ ላይ ያለው ስላጠፉ መሬቱ ራሱ እንደሚያለቅስ ሆኗል፤ እህሉ ጠፍቷል፤ ወይን ጠጅ የሚጠመቅበትም ወይን የለም፤ ከእንግዲህም የወይራ ዘይት የለም፡፡
\v 8 የታጨችለት ወጣት ሲሞትባት ልጃገረድ እንደምታለቅስና ዋይ እንደምትል አልቅሱ፡፡
\v 9 መሥዋዕት እንዲሆን በቤተ መቅደስ የምናቀርበው ዱቄት ወይም ወይን ጠጅ ስለሌለን እግዚአብሔርን በሚያገለግሉ ካህናት እያለቀሱ ነው፡፡
\v 10 በማሳ ላይ ያለው ስላጠፉ መሬቱ ራሱ እንደሚያለቅስ ሆኗል፤ እህሉ ጠፍቷል፤ ወይን ጠጅ የሚጠመቅበትም ወይን የለም፤ ከእንግዲህም የወይራ ዘይት የለም፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 11 \v 12 11. እናንተ ገበሬዎች እዘኑ! እህሉ ስላጠፋ፣ ስንዴ ወይም ገብስ እየበቀለ ባለመሆኑ የወይን ዘለላን የምትንከባከቡ አልቅሱ፡፡
12. የወይኑ ተክልና የበለሱ ዛፍ ጠውልገዋልና፣ የሮማኑ ቴምሩና የእንኮይ ዛፎች ሁሉ ደርቀዋልና ሕዝቡ ከእንግዲህ ሐሤት አያደርጉም፡፡
\v 11 እናንተ ገበሬዎች እዘኑ! እህሉ ስላጠፋ፣ ስንዴ ወይም ገብስ እየበቀለ ባለመሆኑ የወይን ዘለላን የምትንከባከቡ አልቅሱ፡፡
\v 12 የወይኑ ተክልና የበለሱ ዛፍ ጠውልገዋልና፣ የሮማኑ ቴምሩና የእንኮይ ዛፎች ሁሉ ደርቀዋልና ሕዝቡ ከእንግዲህ ሐሤት አያደርጉም፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 13 \v 14 13. እናንተ ካህናት ማው ልበሱና አልቅሱ፤ በመሠዊያው ላይ መሥዋዕቶችን በማቅረብ እግዚአብሔርን የምታገለግሉ በአምላካችሁ ቤተ መቅደስ የሚቀርብ እህል ወይም ወይን ጠጅ ባለመኖሩ እያለቀሳችሁ መሆናችሁን ለማሳየት እነዚያን የማቅ ልብሶች ሌሊቱን ሁሉ ልበሱ፤
14. ሕዝቡ ምግብ የማይበላባቸውን ቀናት ለዩ፤ መሪዎቹና ሌሎቹ ሰዎች በቤተ መቅደስ ተሰብስበው በዚያ ወደ እግዚአብሔር እንዲጮኹ ንገሯቸው፡፡
\v 13 እናንተ ካህናት ማው ልበሱና አልቅሱ፤ በመሠዊያው ላይ መሥዋዕቶችን በማቅረብ እግዚአብሔርን የምታገለግሉ በአምላካችሁ ቤተ መቅደስ የሚቀርብ እህል ወይም ወይን ጠጅ ባለመኖሩ እያለቀሳችሁ መሆናችሁን ለማሳየት እነዚያን የማቅ ልብሶች ሌሊቱን ሁሉ ልበሱ፤
\v 14 ሕዝቡ ምግብ የማይበላባቸውን ቀናት ለዩ፤ መሪዎቹና ሌሎቹ ሰዎች በቤተ መቅደስ ተሰብስበው በዚያ ወደ እግዚአብሔር እንዲጮኹ ንገሯቸው፡፡

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 15 \v 16 \v 17 15. አስፈሪ ነገሮች እየሆነብን ነው! ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ እግዚአብሔር ተጨማሪ ጥፋቶች እንዲደርሱብን በሚያደርግበት ጊዜ እኛን የሚቀጣበት ወቅት ፈጥኖ ይደርሳል፡፡
16. ሰብሎቻችን ቀደም ብለው ጠፍተዋል፤ በአምላካችን ቤተ መቅደስም አንድም ሰው ጨርሶ ሐሤት አያደርግም፡፡
17. ዘርን ስንዘራ አይበቅልም፤ በመሬት ውስጥ ይደርቃል፤ ስለዚህ የምንሰበስበው ሰብል የለንም፤ ጐተራዎቻችን ባዶ ናቸው፤ በእነርሱ ውስጥ የምናከማቸው እህል የለንም፡፡
\v 15 አስፈሪ ነገሮች እየሆነብን ነው! ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ እግዚአብሔር ተጨማሪ ጥፋቶች እንዲደርሱብን በሚያደርግበት ጊዜ እኛን የሚቀጣበት ወቅት ፈጥኖ ይደርሳል፡፡
\v 16 ሰብሎቻችን ቀደም ብለው ጠፍተዋል፤ በአምላካችን ቤተ መቅደስም አንድም ሰው ጨርሶ ሐሤት አያደርግም፡፡
\v 17 ዘርን ስንዘራ አይበቅልም፤ በመሬት ውስጥ ይደርቃል፤ ስለዚህ የምንሰበስበው ሰብል የለንም፤ ጐተራዎቻችን ባዶ ናቸው፤ በእነርሱ ውስጥ የምናከማቸው እህል የለንም፡፡

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 18 \v 19 \v 20 18. ጥቂት የሚበላ ሣር ያለበትን መሰማሪያ በመፈለግ ከብቶቻችን ያቃስታሉ፤ እየተሠቃዩ በመሆናቸው በጎቹም ይጮኻሉ፡፡
19. ማሰማሪያዎቻችንና ደኖቻችን ደርቀዋልና እግዚአብሔር ወደ አንተ እጮኻለሁ፡፡
20. ወንዞቹ ሁሉ ደርቀዋልና የዱር እንስሳቱ እንኳ ወደ አንተ እንደሚጮኹ ናቸው፤ ድርቀቱ የምድረ በዳውን ማሰማሪያዎች እንደሚያቃጥል የሚነድ እሳት ነው፡፡
\v 18 ጥቂት የሚበላ ሣር ያለበትን መሰማሪያ በመፈለግ ከብቶቻችን ያቃስታሉ፤ እየተሠቃዩ በመሆናቸው በጎቹም ይጮኻሉ፡፡
\v 19 ማሰማሪያዎቻችንና ደኖቻችን ደርቀዋልና እግዚአብሔር ወደ አንተ እጮኻለሁ፡፡
\v 20 ወንዞቹ ሁሉ ደርቀዋልና የዱር እንስሳቱ እንኳ ወደ አንተ እንደሚጮኹ ናቸው፤ ድርቀቱ የምድረ በዳውን ማሰማሪያዎች እንደሚያቃጥል የሚነድ እሳት ነው፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\c 2 \v 1 \v 2 1. በእግዚአብሔር የተቀደሰ ተራራ በኢየሩሳሌም ባለው የጽዮን ተራራ መለከትን ንፉ! እግዚአብሔር እኛን በተጨማሪ የሚቀጣበት ጊዜ ፈጥኖ ስለሚደርስ መፍራትና መንቀጥቀጥ እንዳለባቸው ለይሁዳ ሕዝብ ተናገር፡፡
2. ያ ቀን እጅግ ጨለማና ጭጋጋማ ቀን ነው፤ ጥቁር ደመና ስለሚኖር እጅግ ጨለማ ነው፤ ግዙፍ የአንበጣ መንጋ ተራራውን ስለሸፈነው እንደ ጥቁር ደመና ይሆናል፤ እንደዚህ ያለ ነገር ከዚህ ቀደም በፍጹም አልሆነም፤ እንደዚህ ያለ ነገር በፍጹም ዳግመኛ አይሆንም፡፡
\c 2 \v 1 በእግዚአብሔር የተቀደሰ ተራራ በኢየሩሳሌም ባለው የጽዮን ተራራ መለከትን ንፉ! እግዚአብሔር እኛን በተጨማሪ የሚቀጣበት ጊዜ ፈጥኖ ስለሚደርስ መፍራትና መንቀጥቀጥ እንዳለባቸው ለይሁዳ ሕዝብ ተናገር፡፡
\v 2 ያ ቀን እጅግ ጨለማና ጭጋጋማ ቀን ነው፤ ጥቁር ደመና ስለሚኖር እጅግ ጨለማ ነው፤ ግዙፍ የአንበጣ መንጋ ተራራውን ስለሸፈነው እንደ ጥቁር ደመና ይሆናል፤ እንደዚህ ያለ ነገር ከዚህ ቀደም በፍጹም አልሆነም፤ እንደዚህ ያለ ነገር በፍጹም ዳግመኛ አይሆንም፡፡

View File

@ -1 +1 @@
\v 3 3. ማንም ሊያመልጠው የማይችል የእሳት ነበልባል ያመጡ ያህል ነው፤ በፊታቸው ምድሪቱ እንደ ዔደን ገነት የተዋበች ነች፤ በስተኋላቸው ግን ምድሪቱ እንደ በረሐ ነች፤ ምንም ነገር በሕይወት አይኖርም፡፡
\v 3 ማንም ሊያመልጠው የማይችል የእሳት ነበልባል ያመጡ ያህል ነው፤ በፊታቸው ምድሪቱ እንደ ዔደን ገነት የተዋበች ነች፤ በስተኋላቸው ግን ምድሪቱ እንደ በረሐ ነች፤ ምንም ነገር በሕይወት አይኖርም፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 4 \v 5 4. አንበጦቹ ፈረሶችን ይመሳስላሉ፤ በፈረሶች ላይ እንደተቀመጡ ወታደሮችም ይጋልባሉ፡፡
5. ለጦርነት እንደሚዘጋጅ ኃያል ሠራዊት ወይም በሜዳ ላይ ገለባን የሚያቃጥል እሳት እንደሚያሰማው ፉጨት በተራሮች ጫፍ ላይ ሲዘሉ የሰረገሎችን የማንኳኳት ድምፅ የመሰለ ድምፅ ያሰማሉ፡፡
\v 4 አንበጦቹ ፈረሶችን ይመሳስላሉ፤ በፈረሶች ላይ እንደተቀመጡ ወታደሮችም ይጋልባሉ፡፡
\v 5 ለጦርነት እንደሚዘጋጅ ኃያል ሠራዊት ወይም በሜዳ ላይ ገለባን የሚያቃጥል እሳት እንደሚያሰማው ፉጨት በተራሮች ጫፍ ላይ ሲዘሉ የሰረገሎችን የማንኳኳት ድምፅ የመሰለ ድምፅ ያሰማሉ፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 6 6. ሰዎች መምጣታቸውን ሲመለከቱ እጅግ ይገረጣሉ ይፈሩማል፡፡
\v 7 7. ወታደሮች እንደሚያደርጉት አንበጦቹ በግድግዳዎች ላይ ይዘላሉ፤ ረድፋቸውንም ጠብቀው ይጓዛሉ እንጂ በፍጹም ከመስመራቸው ዝንፍ አይሉም (አይወጡም)፡፡
\v 6 ሰዎች መምጣታቸውን ሲመለከቱ እጅግ ይገረጣሉ ይፈሩማል፡፡
\v 7 ወታደሮች እንደሚያደርጉት አንበጦቹ በግድግዳዎች ላይ ይዘላሉ፤ ረድፋቸውንም ጠብቀው ይጓዛሉ እንጂ በፍጹም ከመስመራቸው ዝንፍ አይሉም (አይወጡም)፡፡