Fri Oct 12 2018 10:14:36 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2018-10-12 10:14:37 +03:00
parent 0aa81bad0c
commit e2a22fe538
4 changed files with 4 additions and 20 deletions

View File

@ -1,5 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 27 ዮሐንስ መልሶ እንዲህ አለ፤ «ሰው ከሰማይ ካልተሰጠው በቀር ምንም ነገር ሊቀበል አይችልም። \v 28 'እኔ ክርስቶስ አይደለሁም' ነገር ግን 'ከእርሱ በፊት ተልኬአለሁ' ማለቴን እናንተ ራሳችሁ ትመሰክራላችሁ።
=======
ዮሐንስም መልሶ እንዲህ አለ፤ «ሰው ከሰማይ ካልተሰጠው በቀር ምንም ነገር ሊቀበል አይችልም። <እኔ ክርስቶስ አይደለሁም> ነገር ግን <ከእርሱ በፊት ተልኬአለሁ> ማለቴን እናንተ ራሳችሁ ትመሰክራላችሁ።
>>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875
\v 27 \v 28 Conflict Parsing Error

View File

@ -1,5 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 34 ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፤ «የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግና ሥራውንም መፈጸም ነው። \v 35 እናንተ 'መከር ገና አራት ወር ቀርቶታል፤ ከዚያም መከሩ ይመጣል' ትሉ የለምን? ቀና በሉና ዕርሻዎቹን ተመልከቱ፣ መከሩ ደርሷልና እያልኋችሁ ነው፤ \v 36 የሚያጭድ ደመወዙን ይቀበላል፤ ለዘላለም ሕይወት የሚሆን ፍሬም ይሰበስባል፤ ስለዚህ የሚዘራውም፣ የሚያጭደውም አብረው ይደሰታሉ።
=======
«የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግና ሥራውንም መፈጸም ነው። እናንተ <መከር ገና አራት ወር ቀርቶታል፤ ከዚያም መከሩ ይመጣል> ትሉ የለምን? ቀና በሉና እርሻዎቹን ተመልከቱ መከሩ ደርሷልና እላችኋለሁ፤ የሚያጭድ ደመወዙን ይቀበላል፤ ለዘለዓለም ሕይወት የሚሆን ፍሬም ይሰበስባል፤ ስለዚህ የሚዘራውም፥ የሚያጭደውም አብረው ይደሰታሉ።
>>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875
\v 34 \v 35 \v 36 Conflict Parsing Error

View File

@ -1,5 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 37 'አንዱ ይዘራል፣ ሌላውም ያጭዳል' የሚለው አባባል እውነት የሚሆነው በዚህ ምክንያት ነው። \v 38 እኔ ያልደከማችሁበትን እንድታጭዱ ላክኋችሁ፤ ሌሎች በሥራ ደከሙ፤ እናንተም በእነርሱ ሥራ ገባችሁ።»
=======
<አንዱ ይዘራል፥ ሌላውም ያጭዳል> የሚለው አባባል እውነት የሚሆነው በዚህ ምክንያት ነው። እኔ ያልደከማችሁበትን እንድታጭዱ ላክኋችሁ፤ሌሎች በሥራ ደከሙ፤ እናንተም በእነርሱ ሥራ ገባችሁ።»
>>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875
\v 37 \v 38 Conflict Parsing Error

View File

@ -1,5 +1 @@
<<<<<<< HEAD
\v 10 ስለዚህ የአይሁድ መሪዎች የተፈወሰውን ሰው፣ «ሰንበት ነው፤ ምንጣፍህን ልትሸከም አልተፈቀደልህም» አሉት። \v 11 እርሱ ግን፣ «ያ ያዳነኝ ሰው፣ 'የተኛህበትን ምንጣፍ ተሸክመህ ሂድ'» አለኝ ብሎ መለሰላቸው።
=======
ስለዚህ የአይሁድ መሪዎች የተፈወሰውን ሰው፣ «ሰንበት ነው፤ ምንጣፍህን ልትሸከም አልተፈቀደልህም» አሉት። እርሱ ግን፣ « ያ ያዳነኝ ሰው፣<የተኛህበትን ምንጣፍ ተሸክመህ ሂድ» አለኝ ሲል መለሰላቸው።
>>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875
\v 10 \v 11 Conflict Parsing Error