Mon Jul 03 2017 15:33:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
43988a1221
commit
db6c27a6bf
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 20 'አገልጋይ ከጌታው አይበልጥም' በማለት የነገርኋችሁን ቃል ልብ በሉ፡ እኔን አሳድደውኝ ከሆነ እናንተንም ያሳድዷችኋል፡ ቃሌን ጠብቀው ከሆነ፥ የእናንተንም ቃል ይጠብቃሉ። \v 21 21 የላከኝን እርሱን ስለማያውቁ በስሜ ምክንያት ይህን ሁሉ ያደርጉባችኋል። \v 22 22 እኔ ባልመጣና ባልነግራቸው ኖሮ ሓጢአት ባልሆነባቸውም ነበር፡ ነገር ግን አሁን ለሐጢአታቸው የሚሰጡት ምክንያት የለም።
|
||||
\v 20 'አገልጋይ ከጌታው አይበልጥም' በማለት የነገርኋችሁን ቃል ልብ በሉ፡ እኔን አሳድደውኝ ከሆነ እናንተንም ያሳድዷችኋል፡ ቃሌን ጠብቀው ከሆነ፥ የእናንተንም ቃል ይጠብቃሉ። \v 21 የላከኝን እርሱን ስለማያውቁ በስሜ ምክንያት ይህን ሁሉ ያደርጉባችኋል። \v 22 እኔ ባልመጣና ባልነግራቸው ኖሮ ሓጢአት ባልሆነባቸውም ነበር፡ ነገር ግን አሁን ለሐጢአታቸው የሚሰጡት ምክንያት የለም።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
23 እኔን የሚጠላ አባቴንም ይጠላል። 24 ማንም ያልሠራውን ሥራ በመካከላቸው ሠርቼ ባላሳያቸው ኖሮ ሐጢአት ባልሆነባቸውም ነበር፡ አሁን ግን ሥራዬን አይተዋል፡ እኔንና አባቴንም ጠልተዋል። 25 ይህም የሆነው በሕጋቸው<በከንቱ ጠሉኝ> ተብሎ የተጻፈው ቃል ይፈጸም ዘንድ ነው።
|
||||
\v 23 እኔን የሚጠላ አባቴንም ይጠላል። \v 24 ማንም ያልሠራውን ሥራ በመካከላቸው ሠርቼ ባላሳያቸው ኖሮ ኃጢአት ባልሆነባቸውም ነበር፡ አሁን ግን ሥራዬን አይተዋል፡ እኔንና አባቴንም ጠልተዋል። \v 25 ይህም የሆነው በሕጋቸው 'በከንቱ ጠሉኝ' ተብሎ የተጻፈው ቃል ይፈጸም ዘንድ ነው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
26 ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣው የእውነት መንፈስ በሚመጣበት ጊዜ ስለ እኔ ይመሰክራል። 27 ከመጀመሪያ ጀምሮ ከእኔ ጋር ስለ ነበራችሁ እናንተም ትመሰክራላችሁ።
|
||||
\v 26 ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣው የእውነት መንፈስ በሚመጣበት ጊዜ ስለ እኔ ይመሰክራል። \v 27 ከመጀመሪያ ጀምሮ ከእኔ ጋር ስለ ነበራችሁ እናንተም ትመሰክራላችሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 19 ኢየሱስም ሊጠይቁት በጣም እንደፈለጉ አይቶ ‹‹ ˋከጥቂት ጊዜ በኋላ ፈጽሞ አታዩኝም ደግሞም እንደገና ከጥቂት ጊዜ በኋላ ታዩኛላችሁˋ ስላልኩት ነገር እርስ በእርሳችሁ ትጠያየቃላችሁን? እውነት \v 20 እውነት እላችኋለሁ እናንተ ታለቅሳለችሁ ታዝናላችሁም፣ ዓለም ግን ደስ ይለዋል፤ በሀዘን ትሞላላችሁ ነገር ግን ሀዘናችሁ ወደ ደስታ ይለወጣል፡፡ \v 21 አንዲት ሴት የመውለጃዋ ወራት በደረሰ ጊዜ የምጧን ስቃይ እያሰበች ታዝናለች ነገር ግን ከወለደች በኋላ ህጻን ወደዚህ አለም በመምጣቱ ከሚሰማት ደስታ የተነሳ ጭንቀቷን ፈጽሞ አታስበውም፡፡
|
||||
\v 19 ኢየሱስም ሊጠይቁት በጣም እንደፈለጉ አይቶ ‹‹ከጥቂት ጊዜ በኋላ ፈጽሞ አታዩኝም ደግሞም እንደገና ከጥቂት ጊዜ በኋላ ታዩኛላችሁˋ ስላልኩት ነገር እርስ በእርሳችሁ ትጠያየቃላችሁን? እውነት \v 20 እውነት እላችኋለሁ እናንተ ታለቅሳለችሁ ታዝናላችሁም፣ ዓለም ግን ደስ ይለዋል፤ በሀዘን ትሞላላችሁ ነገር ግን ሀዘናችሁ ወደ ደስታ ይለወጣል፡፡ \v 21 አንዲት ሴት የመውለጃዋ ወራት በደረሰ ጊዜ የምጧን ስቃይ እያሰበች ታዝናለች ነገር ግን ከወለደች በኋላ ህጻን ወደዚህ አለም በመምጣቱ ከሚሰማት ደስታ የተነሳ ጭንቀቷን ፈጽሞ አታስበውም፡፡
|
|
@ -294,6 +294,7 @@
|
|||
"15-14",
|
||||
"15-16",
|
||||
"15-18",
|
||||
"15-20",
|
||||
"15-23",
|
||||
"15-26",
|
||||
"16-01",
|
||||
|
@ -303,7 +304,6 @@
|
|||
"16-12",
|
||||
"16-15",
|
||||
"16-17",
|
||||
"16-19",
|
||||
"16-22",
|
||||
"16-25",
|
||||
"16-26",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue