Mon Jul 03 2017 14:57:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
3fff0096a8
commit
acc3fc283e
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 12 እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የምሠራውን ሥራ እርሱም ይሠራል፡ እንዲያውም እኔ ወደ አብ ስለምሄድ እኔ ከሠራሁት የሚበልጥ ሥራ ይሠራል። \v 13 13 አብ በልጁ ይከብር ዘንድ ማንኛውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አድርገዋለሁ። \v 14 14 ማንኛውንም ነገር በስሜ ብትጠይቁ አደርገዋለሁ
|
||||
\v 12 እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የምሠራውን ሥራ እርሱም ይሠራል፡ እንዲያውም እኔ ወደ አብ ስለምሄድ እኔ ከሠራሁት የሚበልጥ ሥራ ይሠራል። \v 13 አብ በልጁ ይከብር ዘንድ ማንኛውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አድርገዋለሁ። \v 14 ማንኛውንም ነገር በስሜ ብትጠይቁ አደርገዋለሁ
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዜን ትጠብቃላችሁ። 16 እኔም ለዘላለም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችሁ ዘንድ አብን እለምናለሁ። 17 እርሱም የእውነት መንፈስ ነው ፤ ዓለም ስለማያየው ወይም ስለማያውቀው አይቀበለውም። ይሁን እንጂ ከእናንተ ጋር ስለሚኖርና በውስጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቁታላችሁ።
|
||||
\v 15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዜን ትጠብቃላችሁ። \v 16 እኔም ለዘላለም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችሁ ዘንድ አብን እለምናለሁ። \v 17 እርሱም የእውነት መንፈስ ነው ፤ ዓለም ስለማያየው ወይም ስለማያውቀው አይቀበለውም። ይሁን እንጂ ከእናንተ ጋር ስለሚኖርና በውስጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቁታላችሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
18 ወላጅ እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም ፡ ዳግመኛ ወደ እናንተ እመጣለሁ 19 ከጥቂት ጊዜ በኋላ ዓለም አያየኝም ፡ እናንተ ግን ታዩኛላችሁ፡ እኔ ሕያው ነኝና እናንተም ሕያዋን ትሆናላችሁ 20 በዚያን ቀን እኔ በአብ እንዳለሁ፥ እናንተ በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ ታውቃላችሁ።
|
||||
\v 18 ወላጅ እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም ፡ ዳግመኛ ወደ እናንተ እመጣለሁ \v 19 ከጥቂት ጊዜ በኋላ ዓለም አያየኝም ፡ እናንተ ግን ታዩኛላችሁ፡ እኔ ሕያው ነኝና እናንተም ሕያዋን ትሆናላችሁ \v 20 በዚያን ቀን እኔ በአብ እንዳለሁ፥ እናንተ በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ ታውቃላችሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
21 ትእዛዜ በውስጡ ያለ የሚያደርገውም የሚወደኝ እርሱ ነው፡ የሚወደኝንም አባቴ ይወደዋል፡እኔም እወደዋለሁ፡እራሴንም እገልጥለታለሁ። 22 ያስቆሮቱ ያልሆነው ይሁዳም ፥« ጌታ ሆይ ለዓለም ሳይሆን ለእኛ ራስህን የምትገልጠው እንዴት ነው?» በማለት ኢየሱስን ጠየቀው
|
||||
\v 21 ትእዛዜ በውስጡ ያለ የሚያደርገውም የሚወደኝ እርሱ ነው፡ የሚወደኝንም አባቴ ይወደዋል፡እኔም እወደዋለሁ፡እራሴንም እገልጥለታለሁ። \v 22 ያስቆሮቱ ያልሆነው ይሁዳም፣ «ጌታ ሆይ ለዓለም ሳይሆን ለእኛ ራስህን የምትገልጠው እንዴት ነው?» በማለት ኢየሱስን ጠየቀው
|
|
@ -278,9 +278,9 @@
|
|||
"14-04",
|
||||
"14-08",
|
||||
"14-10",
|
||||
"14-12",
|
||||
"14-15",
|
||||
"14-18",
|
||||
"14-21",
|
||||
"14-23",
|
||||
"14-25",
|
||||
"14-28",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue