Mon Jul 03 2017 15:35:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
db6c27a6bf
commit
1e0346d9d3
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 4 እየደረሰበት ያለውን የተረዳው ኢየሱስ ወደ ፊት ወጥቶ ‹‹ ማንን ፈለጋችሁ?›› አላቸው፤ \v 5 እነርሱም ‹‹ የናዝሬቱ ኢየሱስን›› ብለው መለሱለት፡፡ ኢየሱስም ‹‹እኔ ነኝ›› አላቸው፡፡ አሳልፎ የሰጠው ይሁዳም ከወታደሮቹ ጋር ቆሞ ነበር፡፡
|
||||
\v 4 እየደረሰበት ያለውን የተረዳው ኢየሱስ ወደ ፊት ወጥቶ ‹‹ማንን ፈለጋችሁ?›› አላቸው፤ \v 5 እነርሱም ‹‹የናዝሬቱ ኢየሱስን›› ብለው መለሱለት፡፡ ኢየሱስም ‹‹እኔ ነኝ›› አላቸው፡፡ አሳልፎ የሰጠው ይሁዳም ከወታደሮቹ ጋር ቆሞ ነበር፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 6 ‹‹እኔ ነኝ›› ባላቸውም ጊዜ ወደ ኋላ አፈግፍገው በምድር ላይ ወደቁ፡፡ \v 7 እንደገናም ‹‹ ማንን ፈለጋችሁ?›› አላቸው እነርሱም ‹‹ የናዝሬቱ ኢየሱስን›› ብለው በድጋሚ መለሱለት፡፡
|
||||
\v 6 ‹‹እኔ ነኝ›› ባላቸውም ጊዜ ወደ ኋላ አፈግፍገው በምድር ላይ ወደቁ፡፡ \v 7 እንደገናም ‹‹ማንን ፈለጋችሁ?›› አላቸው እነርሱም ‹‹የናዝሬቱ ኢየሱስን›› ብለው በድጋሚ መለሱለት፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 8 ኢየሱስም ‹‹ እኔ ነኝ አልኳችሁ፤ ስለዚህ እኔን የምትፈልጉ ከሆነ እነዚህን እንዲሄዱ ተውአቸው ›› አላቸው፡፡ \v 9 ይህም ‹‹ ከሰጠኸኝ ከእነዚህ አንዱም አልጠፋብኝም›› ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ ነው፡፡
|
||||
\v 8 ኢየሱስም ‹‹እኔ ነኝ አልኳችሁ፤ ስለዚህ እኔን የምትፈልጉ ከሆነ እነዚህን እንዲሄዱ ተውአቸው›› አላቸው፡፡ \v 9 ይህም ‹‹ከሰጠኸኝ ከእነዚህ አንዱም አልጠፋብኝም›› ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ ነው፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 19 ከዚያም ሊቀ ካህናቱ ኢየሱስን ስለደቀመዛሙርቱና ስለ አስተማረው ትምህርት ጠየቀው፡፡ \v 20 ኢየሱስም ‹‹ ለዓለም ሁሉ በግልጽ ስናገር ነበር፤ሁል ጊዜ አይሁድ ሁሉ በሚሰበሰቡበት በምኩራብና በቤተመቅደስ ሳስተምር ነበር፤ በድብቅ የተናገርኩት ምንም ነገር የለም፣ \v 21 ታዲያ ለምን ትጠይቀኛለህ? የተናገርኩዋቸውን ነገሮች ስለሚያውቁ ሲሰሙኝ የነበሩትን ሰዎች ስለተናገርኩዋቸው ነገሮች ጠይቅ። ›› ብሎ መለሰለት፡፡
|
||||
\v 19 ከዚያም ሊቀ ካህናቱ ኢየሱስን ስለ ደቀ መዛሙርቱና ስለ አስተማረው ትምህርት ጠየቀው፡፡ \v 20 ኢየሱስም ‹‹ለዓለም ሁሉ በግልጽ ስናገር ነበር፤ ሁል ጊዜ አይሁድ ሁሉ በሚሰበሰቡበት በምኩራብና በቤተመቅደስ ሳስተምር ነበር፤ በድብቅ የተናገርኩት ምንም ነገር የለም፣ \v 21 ታዲያ ለምን ትጠይቀኛለህ? የተናገርኩዋቸውን ነገሮች ስለሚያውቁ ሲሰሙኝ የነበሩትን ሰዎች ስለተናገርኩዋቸው ነገሮች ጠይቅ።›› ብሎ መለሰለት፡፡
|
|
@ -304,6 +304,7 @@
|
|||
"16-12",
|
||||
"16-15",
|
||||
"16-17",
|
||||
"16-19",
|
||||
"16-22",
|
||||
"16-25",
|
||||
"16-26",
|
||||
|
@ -328,7 +329,6 @@
|
|||
"18-12",
|
||||
"18-15",
|
||||
"18-17",
|
||||
"18-19",
|
||||
"18-22",
|
||||
"18-25",
|
||||
"18-28",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue