Wed Feb 12 2020 14:26:19 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c1b4dd94bc
commit
fdd27980ce
32
01/15.txt
32
01/15.txt
|
@ -1,26 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ከሰሜን ስለሚመጣው ክፉ ነገር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ሁሉ",
|
||||
"body": "ይህ ጅምላ ፍረጃ በሰሜናዊ ክፍል ያሉትን መንግስታት ነገስታትን ሁሉ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ንጉስ” ወይም “የሰሜናዊው ክፍል ነገስታት በሙሉ” (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በኢየሩሳሌም በር መግቢያ ዙፋኑን ያስቀምጣል",
|
||||
"body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ የሚወክለው በኢየሩሳሌም ላይ መግዛትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም በር መግቢያ ላይ ይገዛል” ወይም 2) ይህ የሚወክለው በኢየሩሳሌም ላይ መፍረድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም ላይ ይፈርዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በዙሪያዋ በቅጥርዋ ሁሉ ላይ",
|
||||
"body": "“በዙሪያዋ በቅጥርዋ ሁሉ ላይ” ዙፋናቸውን ያስቀምጣሉ የሚለው በኢየሩሳሌም ዙርያ ያለውን ቅጥርዋን ለማፍረስ ለጦር ሰራዊቶቻቸው ትዕዛዝ መስጠታቸውን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ዙርያ ያለውን ቅጥር ለማፍረስ ለጦር ሰራዊቶቻቸው ትዕዛዝ ይሰጣሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ላይ",
|
||||
"body": "“በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ላይ” ዙፋናቸውን ያስቀምጣሉ የሚለው የይሁዳ ከተሞችን ሁሉ ለማፍረስ ለጦር ሰራዊቶቻቸው ትዕዛዝ መስጠታቸውን የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ ",
|
||||
"body": "“እነርሱን እንዴት እንደምቀጣ እናገራለሁ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ ",
|
||||
"body": "“በይሁዳ ሕዝብ ላይ ፍርድን እናገራለሁ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በእጃቸው ለሰሩአቸው ስለ ሰገዱ",
|
||||
"body": "ሕዝቡ ጣዖታቱን በራሳቸው እጆች ስለሰሩአቸው፣ ጣዖታቱ ሊሰገድላቸው የሚገቡ እንዳልሆኑ ሊያውቁ ይገባቸው ነበር"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
|
||||
"body": "እገዚአብሔር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አትፍራቸው … በፊታቸው አስፈራሃለሁ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “አትፍራቸው” የሚለው ከመጠን በላይ መፍራትን ይወክላል፣ “አስፈራሃለሁ” የሚለው ደግሞ ኤርምያስን በጣም እንዲፈራ ማድረግን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አትፍራ … አስፈራሃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነሆ",
|
||||
"body": "“ትኩረት ስጥ!”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በምድሪቱ ሁሉ ላይ እንደ ተመሸገ ከተማ፣ እንደ ብረትም ዓምድ፣ እንደ ናስም ቅጥር ዛሬ አድርጌሃለሁ",
|
||||
"body": "እንደ እነዚህ ነገሮች ጠንካራ መሆን እግዚአብሔር እንዲናገር የነገረውን ነገር ለመናገር ልበ ሙሉ መሆንና የማይለወጥ አቋም መያዝን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድሪቱ ሁሉ ላይ እንደ ተመሸገ ከተማ፣ እንደ ብረትም ዓምድ እና እንደ ናስ ቅጥር ጠንካራ አድርጌሃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -43,6 +43,7 @@
|
|||
"01-07",
|
||||
"01-09",
|
||||
"01-11",
|
||||
"01-13"
|
||||
"01-13",
|
||||
"01-15"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue