Wed Feb 12 2020 14:24:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
5e0c4c2b5b
commit
c1b4dd94bc
18
01/09.txt
18
01/09.txt
|
@ -17,22 +17,14 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መንቀል",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ስለ ኤርምያስ ሲናገር መንግስታቱ ተክሎች እንደሆኑና እርሱ ከመሬት ነቅሎ እንደሚጥላቸው አድርጎ በመግለጽ በሚናገረው ቃል መንግስታትን እንደሚያፈርስ ይናራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ማጥፋት እና መገልበጥ",
|
||||
"body": "እነዚህ ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ኤርምያስ እነዚህን ቃላት የተጠቀመው ይህ ቃል በእርግጠኝነት እንደሚፈጸም ለማሳየት ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "መስራት እና መትከል",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ስለ ኤርምያስ ሲናገር መንግስታት እንደ ሕንጻ እንደሆኑና እርሱ እንደሚገነባቸው፣ እንደ ተክሎች እንደሆኑና እርሱ እንደሚተክላቸው በዚህም ጠንካራ እንዲሆኑ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,22 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "የእግዚአብሔር ቃል ምን ታያለህ? እያለ ወደ እኔ መጣ",
|
||||
"body": "ይህ ፈሊጥ ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በ ኤርምያስ 1:4 ላይ ተመሳሳይ ቃላት እንዴት እንደተረጎምኻቸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለ፡- ‘ምን’” ወይም “እግዚአብሔር ይህንን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ፡- ‘ምን’” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የለውዝ ቅርንጫፍ አያለሁ አልሁ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ለኤርምያስ መንፈሳዊ ራዕይ አሳየው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የለውዝ ቅርንጫፍ ",
|
||||
"body": "የለውዝ ዛፍ የለውዝ ፍሬ የሚሰጥ ዛፍ ነው፡፡ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እፈጽመው ዘንድ በቃሌ እተጋለሁ",
|
||||
"body": "ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር የተናገረውን እንደሚፈጽመው ዋስትና መስጠቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እፈጽመው ዘንድ ቃሌን አስባለሁ” ወይም “እኔ የተናገርሁትን እንደምፈጽመው ዋስትና እሰጣለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በቃሌ እተጋለሁ",
|
||||
"body": "“ለውዝ” እና “እተጋለሁ” የሚሉት የዕብራይስጡ ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እግዚአብሔር ቃሉን በእርግጠኝነት እንደሚፈጽም ኤርምያስ እንዲያስብ እግዚአብሔር ይፈልጋል፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ሁለተኛም ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል … እያለ ወደ እኔ መጣ",
|
||||
"body": "ይህ “የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ መጣ” የሚለው ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በ ኤርምያስ 1:4 ላይ ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፣ ለውጥ የሚያስፈልግ ከሆነ ለውጥ አድርግ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለሁለተኛ ጊዜ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ” ወይም “እግዚአብሔር ይህንን ሁለተኛ መልእክት ለእኔ ተናገረኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ላይ ላዩን የሚፈላ ",
|
||||
"body": "ላይ ላዩን የሚለው የሚያመለክተው በማሰሮ ውስጥ ያለውን የውኃው የላይኛውን ክፍል ነው፡፡ ኤርምያስ ውኃው ሲፈላ ማየት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውኃው የሚፈላ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አፉ ከሰሜን ወደዚህ ያዘነበለ",
|
||||
"body": "ይህ ማሰሮው ወደ ሰሜን ማለትም ኤርምያስ ወደ ነበረበት ወደ ይሁዳ ያዘነበለ ነው ማለት ነው፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከሰሜን ወገን ክፉ ነገር ይገለጣል",
|
||||
"body": "“ክፉ ነገር ከሰሜን በኩል ይወርድባቸዋል፡፡” ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር ከሰሜን ወደ ደቡብ ክፉ ነገር እንደሚያመጣ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገር ከሰሜን ይመጣል” ወይም “እኔ ከሰሜን ክፉ ነገር እልካለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -40,6 +40,9 @@
|
|||
"01-title",
|
||||
"01-01",
|
||||
"01-04",
|
||||
"01-07"
|
||||
"01-07",
|
||||
"01-09",
|
||||
"01-11",
|
||||
"01-13"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue