Wed Feb 19 2020 09:23:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-19 09:23:27 +03:00
parent 2b0ed5c885
commit fc5c713fd8
4 changed files with 75 additions and 17 deletions

View File

@ -8,23 +8,11 @@
"body": "“በአንቺ ላይ ክፉ ነገር እንዲመጣ አውጀውብሻል”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የእስራኤል ቤት",
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የይሁዳ ቤት",
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የይሁዳንና የቢንያምን ልጆች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግስት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

38
11/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች እንዳውቃቸው አደረገኝ፣ እኔም አወቅኋቸው",
"body": "“አንተ ነገሮችን ለእኔ ገለጥህልኝ፣ እኔም አወቅኋቸው፡፡” ይህ ጠላቶቹ እርሱን ለመግደል እያቀዱ እንደነበረ እግዚአብሔር ለኤርምያስ መግለጡን የሚያመለክት ነው፡፡"
},
{
"title": "ስራቸውን እንድመለከት አደረግኸኝ",
"body": "ይህ ጠላቶቹ እርሱን ለመግደል እያቀዱ እንደነበረ እግዚአብሔር ለኤርምያስ መግለጡን የሚያመለክት ነው፡፡ እዚህ ላይ የተነገረው ኤርምያስ የእነርሱን ስራዎች እንደተመለከተ አድርጎ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነርሱን ክፉ እቅዶች ለእኔ ገለጠልኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔም ለመታረድ እንደሚነዳ እንደ የዋህ በግ ጠቦት ሆንሁ",
"body": "ይህ ኤርምያስን ለመታረድ ከሚነዳ ከየዋህ በግ ጋር በማነጻጸር ኤርምያስ እርሱን ለመግደል ጠላቶቹ ያቀዱትን እቅድ አለማወቁን ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ለመታረድ ወደ እርድ ቦታ እንደሚነዳ",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቼ ወደ እርድ ቦታ እየመሩኝ ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ዛፉን ከፍሬው ጋር እንቍረጥ",
"body": "እዚህ ላይ የኤርምያስ ጠላቶች እርሱን ለመግደል ስለማሰባቸው ሲናገር ኤርምያስ እነርሱ ሊያጠፉት ያቀዱት የፍሬ ዛፍ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እርሱን ከሕያዋን ምድር እናጥፋው",
"body": "“እናጥፋው” የሚለው ቃል እርሱን ማጥፋት ማለት ነው፡፡ በተጨማሪ “ሕያዋን” የሚለው ሕያዋን ሕዝብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእነዚህ በሕይወት በሚኖሩ ሰዎች ምድር ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይኖር እንግደለው” ወይም “በሕይወት በሚኖሩ ሰዎች ዓለም መካከል ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይኖር እናጥፋው” ( ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ስሙም ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይታሰብ ",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ከእንግዲህ ወዲህ ስሙን አያስታውሱትም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ልብንና አእምሮን",
"body": "“ልብ” የሚለው ሰው ለሚሰማው ስሜትና ለሚፈልገው ነገር ምትክ ስም ነው፣ “አእምሮ” ደግሞ ሰው ለሚያስበውና ለሚወስነው ነገር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰው ስሜትና ሃሳብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በቀልህን እኔ እመሰክራለሁ",
"body": "እዚህ ላይ “በቀል” የሚለው ቃል በግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ስትበቀል እኔ እመለከትሃለሁ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ) "
}
]

30
11/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "ዓናቶት",
"body": "ይህ ካህናት የሚኖሩበት የተለየ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሕይወትህን ለሚፈልጓት",
"body": "ይህ ሀረግ የሚያመለክተው አንድን ሰው ለመግደል መፈለግ ወይም መሞከር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ለመግደል መፈለግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እንዲህ አሉ",
"body": "“ለእኔ እንዲህ አሉኝ፡፡” ሰዎቹ ለኤርምያስ እየተናገሩ ነው፡፡ "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -161,6 +161,8 @@
"11-06",
"11-09",
"11-11",
"11-14"
"11-14",
"11-17",
"11-18"
]
}