Wed Feb 19 2020 09:21:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-19 09:21:27 +03:00
parent ec9a709787
commit 2b0ed5c885
5 changed files with 88 additions and 7 deletions

View File

@ -24,11 +24,7 @@
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የይሁዳ ቤት",
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የይሁዳንና የቢንያምን ልጆች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግስት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

22
11/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ተመልከቱ",
"body": "ይህ ቃል እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” ወይም “ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ” "
},
{
"title": "የይሁዳ ከተሞችና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች",
"body": "እዚህ ላይ “የይሁዳ ከተሞች” የሚለው በከተሞቹ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ነገር ግን በእርግጠኝነት በእነርሱ በኩል አይድኑም",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን አማልክቶቻቸው ፈጽሞ ሊያድኗቸው አይችሉም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኩል",
"body": "“የእነርሱን ቁጥር ያህል”"
},
{
"title": "መንገዶቿ",
"body": "“በኢየሩሳሌም ውስጥ ያሉ መንገዶች”"
}
]

30
11/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "ስለ እነርሱ ልትማጠን አይገባህም",
"body": "“ታላቅ የሃዘን ልቅሶ ልታለቅስ አይገባህም”"
},
{
"title": "ወዳጄ፣ እጅግ በጣም ብዙ ክፉ ሃሳብ የነበራት በቤቴ ውስጥ ምን አላት?",
"body": "እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመበት የይሁዳ ሕዝብ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ለወደፊት ለመገኘት ምንም ዓይነት መብት እንደሌለው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ወዳጄ፣ እጅግ በጣም ብዙ የክፋት ሃሳብ የነበራት፣ በቤቴ ውስጥ ልትገኝ አይገባትም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህች ወዳጄ፣ የነበራት",
"body": "የይሁዳ ሕዝብ እጅግ እንደተወደደች እንደ አንዲት ሴት ተደርጋ ተነግራለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የምወዳቸው ሕዝቤ፣ የነበራቸው” ወይም “እኔ የምወዳቸው የይሁዳ ሕዝብ፣ የነበራቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ባለፉት ዘመናት እግዚአብሔር የለመለመ የወይራ ዛፍ ብሎ ጠርቶሽ ነበር",
"body": "በብሉይ ኪዳን ሰዎች ብዙ ጊዜ ከዛፎችና ከተክሎች ጋር ይነጻጸሩ ነበር፡፡ ፍሬያማና ጤናማ የነበሩት የለመለሙና ጤናማ ዛፎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባለፉት ዘመናት እግዚአብሔር እናተ እንደለመለመ የወይራ ዛፍ እንደነበራችሁ ተናግሯል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በእርሷ ላይ እሳት ያነድድባታል",
"body": "ይህ ገለጻ የዛፉን ተለዋጭ ዘይቤ ተከትሎ የተነገረ ነው፡፡ እሳቱ የሚወክለው የሕዝቡን መጥፋት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህም የታላቅ ዓውሎ ነፋስ ድምጽ ይኖረዋል",
"body": "ይህ የአስከፊውን እሳት ድምጽ ከኃይለኛ ዓውሎ ነፋስ ድምጽ ጋር ያኘጻጽረዋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ቅርንጫፎቹ ይሰባበራሉ",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅርንጫፎችሽን ይሰባብራቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

30
11/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "አንቺን የተከለሽ",
"body": "ይህ እግዚአብሔር የእስራኤልንና የይሁዳን ሕዝቦች ልክ እግዚአብሔር እንደተከላቸው ዛፎች እንደሆኑ አድርጎ በመግለጽ በሚኖሩበት ስፍራ እንዳስቀመጣቸው ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገበሬ ዛፍ እንደሚተክል እንደዚሁ አንቺን የተከለሽ” ወይም “በእስራኤልና በይሁዳ ምድር እንድትኖሪ በዚያ ያስቀመጠሸ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በአንቺ ላይ ክፉ ነገር አውጀውብሻል",
"body": "“በአንቺ ላይ ክፉ ነገር እንዲመጣ አውጀውብሻል”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -158,6 +158,9 @@
"11-title",
"11-01",
"11-03",
"11-06"
"11-06",
"11-09",
"11-11",
"11-14"
]
}