Wed Mar 04 2020 20:17:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:17:39 +03:00
parent 3eb53680fa
commit f5a8a912a9
4 changed files with 71 additions and 21 deletions

View File

@ -12,27 +12,11 @@
"body": "ይህ የባቢሎን ከተማን ሲያመለክት እንደ ሁለቱ ተራሮች እንደተከበበ መሬት በግብፅ ከተማ ይደነቃሉ፡፡ "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ታቦር",
"body": "በእስራኤል በስተሰሜን የሚገኝ የተራራ ስም ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ለምርኮ የሚሆን ዕቃ አዘጋጂ",
"body": "ለምርኮ ተዘጋጁ"
}
]

30
46/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "ግብጽ የተዋበች ጊደር ናት",
"body": "ሃያል እና የበለፀገች ግብፅ እንደ የተዋበች ጊደር መስሎ ይናገራል፡፡ “ግብፅ እንደ ተዋበች ጊደር ናት”"
},
{
"title": "ጥፋት ግን ይመጣል",
"body": "ግብፅን ለማጥፋት የሚመጣ ጠላት እንደ ተናካሽ ነፍሳት መስሎ ይናገራል፡፡ \t“ሃያሉ ጠላት እንደ ተናካሽ ነፍሳት ነው”"
},
{
"title": "በእርስዋም ያሉ የተቀጠሩ ሠራተኞች እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው",
"body": "ፀሀፊው ወታደሮችን ከ ሰቡ ወይፈኖች ጋር ያወዳድራል ይህም ወታደሮቹ በግብፃውያን እንክብካቤ ስለነበሩ ከገበሬ በሬውን እንደሚንከባከብ እና እንደ ሚያወፍረው አርጎ ይናገራል፡፡"
},
{
"title": "በአንድነትም ሸሹ አልቆሙምም",
"body": "አንድንነት የሚለው በህብረት ማለት ሲሆን ፀሀፊው ወታደሮቹ በግል አይዋጉም ነገር ግን ራሳቸውን ለማዳን ግን ይሸሻሉ፡፡"
},
{
"title": "የመጐብኘታቸው ጊዜ መጥቶባቸዋልና",
"body": "ጊዜ የሚለው ቃል የሚገጓዝ እና የሆነ ቦታ የሚደርስ አርጎ ይናገራል፡፡ “በዛች ቀን የከፋ ነገር ይደርስባቸዋል፡፡”"
},
{
"title": "ከሠራዊትም ጋር ይሄዳሉና ድምፅ እንደ እባብ ይተምማል",
"body": "ግብፃውያን ጠላቶቻቸውን ማስቆም አለመቻላቸው እንደ እባብ ድምፅ እንደሚተምም፡፡"
},
{
"title": "እንደ እንጨት ቈራጮችም በምሳር ይመጡባታል።",
"body": "ግብፃውያንን ሊያጠፋ የጦር መሳሪያ ይዞ የሚመጣ ጠላት እንደ እንጨት ለመቁረጥ እንደሚመጡ እንጨት ቆራጭ መስሎ ይናገራል፡፡"
}
]

34
46/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "ይቈጠሩ ዘንድ የማይቻሉትን የዱርዋን ዛፎች ይቈርጣሉ… ይቈጠሩ ዘንድ የማይቻሉትን የዱርዋን ዛፎች ይቈርጣሉ",
"body": "የግብፃውያን ጠላት ግብፅን በመውጋት እና መግደል ልክ እንደ ጠላት ሰራዊቱን እንደ እንጨት ቆራጭ መስሎ ይናገራል፡፡ “የጠላት ሰራዊት ግብፅን ይገድላል እንደ እንጨት ቆራጮች ዛፎችን እንደሚቆሩጡ”"
},
{
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
},
{
"title": "አንበጣ",
"body": "ይህ የ ነፍሳት ዘር ሲሆን እጅግ በጣም ብዙ ሆነው የሚጓዙ እና በእህል ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚየሥከትሉ ናቸው፡፡"
},
{
"title": "ቁጥርም የላቸውም",
"body": "“ማንም ሊቆጥራቸው አይችልም”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -538,6 +538,8 @@
"46-10",
"46-11",
"46-13",
"46-15"
"46-15",
"46-18",
"46-20"
]
}