Wed Mar 04 2020 20:15:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:15:39 +03:00
parent e9e822d2aa
commit 3eb53680fa
4 changed files with 73 additions and 23 deletions

View File

@ -8,31 +8,15 @@
"body": "“ምድር” የሚለው ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የግብፅ ህዝቦች” ወይም “ግብፃውያን”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሚግዶልም",
"body": "ኤርምያስ 44፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በሚምፎስና በጣፍናስ",
"body": "እነዚህን ስሞች ኤርምያስ 2፡16 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶአልና",
"body": "“ሰይፍ” የሚለው ቃል የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ የጠላት ሰራዊ ህዝቡን መግደሉን እንደ ሰይፍ ህዝቡን እንደበላ መስሎ ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችሁ በዙሪያችሁ ያሉህዝቦችን ሁሉ ይገድላሉ”"
}
]

26
46/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "ኃይለኞችህ ስለ ምን ተወገዱ? እግዚአብሔር ስላደከማቸው አልቆሙም",
"body": "አንዳንድ የመፅሀፍ ቅዱስ ትርጉም “ሃያሉ አምላካችሁ አጲስ ስለምን ወደቀ እግዚአብሄ ስለመታው አደልምን” ብሎ ይተረጉመዋል፡፡ አጲስ የሚለው የበሬ ቅርፅ ያለው የግብፃውያን ጣኦት ነው፡፡ ይህ በሬ አብዛኛውን ጊዜ ሃይልን ያመለክታል፡፡ ለዚህም ነው አንዳንድ የመፅሀፍ ቅዱስ ትርጉሞች ሃይሎች ወይም ብርቱዎች የሚሉትን ቃሎች ሰራዊቱን እንደሚያመለክት ያሳያል፡፡"
},
{
"title": "ኃይለኞችህ ስለ ምን ተወገዱ? እግዚአብሔር ስላደከማቸው አልቆሙም",
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ የግብፃውያንን ሰራዊት ሃይል ላይ ለመቀለድ ሲጠቀም ያሳያል፡፡ “ሰራዊቶችህ ተወግደዋል ደግሞም እንደወደቁ ይቀራሉ አይነሱም”"
},
{
"title": "ብዛታቸውም ተሰናከለ፥ ሰውም አንዱ በአንዱ ላይ ወደቀ",
"body": "እግዚአብሄር ብዙ ሰራዊቶችን እርስ በእርስ እንዲወድቁ አደረገ"
},
{
"title": "ከሚያስጨንቅ ሰይፍ ፊት ወደ ወገናችን ወደ ተወለድንባት ምድር እንመለስ ",
"body": "“ሰይፍ” የሚለው የጦር እቃ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “ከሚያስጨንቀን ከጠላቶቻችን ፊት ወደ ወገናችን ወደ ተወለድንባት ምድር እንመለስ”"
},
{
"title": "…ጠሩት",
"body": "ጠሩት ሲል የሚያመለክተው (1) በግብፅ ያሉትን ሰዎች ሁሉ (2) ወደሀገራቸው ይሸሹ የነበሩትን የኩሽ፣ ፑት እና የሉድ ሰራዊትን"
},
{
"title": "የግብሥ ንጉሥ ፈርዖንን፦ ሰዓቱን የሚያሳልፍ ጕረኛ ብለው ጠሩት",
"body": "“ጉረኛ” የሚለው አንድ ሰው አደርጋለሁ ብሎ የሚናገር ነገር ግን የተናገረውን የማያደርግ ሲሆን ነው፡፡ “ፈንኦን አደርጋለሁ እያለ ያወራል ነገር ግን አያደርግም”"
}
]

38
46/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "እኔ ህያው ነኝ",
"body": "“እኔ ህያው ነኝ” የሚለውን እግዚአብሄር ቀጥሎ የሚናገረው ነገር እውነት እንደሆነ ለማሳወቅ ነው፡፡ "
},
{
"title": "ንጉስ ነኝ",
"body": "“ንጉስ” የሚለው ቃል እግዚአብሄርን ያመለክታል፡፡ "
},
{
"title": "እንደ ታቦር፥ በባሕርም አጠገብ እንዳለ እንደ ቀርሜሎስ",
"body": "ይህ የባቢሎን ከተማን ሲያመለክት እንደ ሁለቱ ተራሮች እንደተከበበ መሬት በግብፅ ከተማ ይደነቃሉ፡፡ "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -536,6 +536,8 @@
"46-05",
"46-07",
"46-10",
"46-11"
"46-11",
"46-13",
"46-15"
]
}