Fri Feb 14 2020 20:28:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
aef6504f42
commit
f3adcedd06
12
04/27.txt
12
04/27.txt
|
@ -20,11 +20,15 @@
|
|||
"body": "እዚህ ላይ “ከተማ” የሚለው በከተማ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከተማው ሁሉ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ፈረሰኞች",
|
||||
"body": "ፈረሶች የሚጋልቡ የወታደሮች በቡድን"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ወደ ችፍግ ደን ይገባሉ ",
|
||||
"body": "ለደህንነታቸው ሲሉ ወደ ችፍግ ጫካዎች ይሮጣሉ፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከተሞች ሁሉ ባዶ ቀርተዋል፣ የሚኖርባቸው አንድም ሰው የለም",
|
||||
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡:፡ ሁለተኛው ሀረግ በመጀመርያው ሀረግ ውስጥ ያለውን ሃሳብ ያጠናክረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተሞች ሰው አልባ ይሆናሉ፡፡ በእነርሱ ለመኖር የቀረ አንድም ሰው የለም፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,46 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ሴተኛ አዳሪ እንደነበሩ አድርጎ ይናገራቸዋል ምክንያቱም እነርሱ ሌሎች አማልክትን በማምለክ ለእርሱ ታማኞች ስላልነበሩ ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አንቺ ለጥፋት የተዳረግሽ ሆይ፣ አሁን ምን ትሰሪያለሽ?",
|
||||
"body": "ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው ራሳቸውን ለመርዳት ሊያደርጉት የሚችሉት ምንም ነገር እንደሌለ ለእስራኤል ሕዝብ ለመንገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሁን ጠላቶቻችሁ ለጥፋት ዳርገዋችኋል፣ እርዳታ ለማግኘት ልታደርጉ የምትችሉት ምንም ነገር የለም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቀይ ለበስሽ … በወርቅ አጌጥሽ … ዓይኖችሽን … በኵል ተኳልሽ ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሲናር ወንዶችን ወደራሷ ለመማረክ ራስዋን እንደምታስውብ ሴተኛ አዳሪ እንደነደበሩ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ሴተኛ አዳሪ ቀይ ለበስሽ … በወርቅ አጌጥሽ … ዓይኖችሽን … በኵል ተኳልሽ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቀይ ልብስ ለበስሽ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ቀይ” የሚለው ውድ የሆነ ቀይ ልብስን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውድ የሆነ ቀይ ልብስ ለበስሽ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ራስሽን በወርቅ ጌጣጌጥ አጌጥሽ",
|
||||
"body": "“የወርቅ ጌጣጌጥ አደረግሽ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የተወዳጀሻቸው ወንዶች አሁን ትተውሻል",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ይሁዳ ለባለጠግነትና ለንግድ ስለተማመነችባቸው መንግስታት ሲናገር ይሁዳን እንደተወዳጁ ወንዶች አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ እነዚህ መንግስታት የእግዚአብሔርን ፍርድ ሲመለከቱ ይሁዳን ይተዉአታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱ ሕይወትሽን ለማጥፋት እየሞከሩ ነው",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ሕይወትሽን ለማጥፋት እየሞከሩ ነው” የሚለው የይሁዳን ሕዝብ ለመግደል እየሞከሩ መሆናቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ አንቺን ለመግደል እየሞከሩ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በወሊድ እንደምትጨነቅ",
|
||||
"body": "ይህ ተነጻጻሪ ዘይቤ ጥቅም ላይ የዋለው ይሁዳ ምን ያህል ክፉኛ እንደምትጨነቅ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሴት ልጅ በምትወልድበት ጊዜ የሚሰማት ዓይነት ሕመምና ስቃይ ከባድ ጭንቀት” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የጽዮን ሴት ልጅ ",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -82,6 +82,7 @@
|
|||
"04-16",
|
||||
"04-19",
|
||||
"04-21",
|
||||
"04-23"
|
||||
"04-23",
|
||||
"04-27"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue