Fri Feb 14 2020 20:28:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-14 20:28:14 +03:00
parent aef6504f42
commit f3adcedd06
3 changed files with 56 additions and 5 deletions

View File

@ -20,11 +20,15 @@
"body": "እዚህ ላይ “ከተማ” የሚለው በከተማ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከተማው ሁሉ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ፈረሰኞች",
"body": "ፈረሶች የሚጋልቡ የወታደሮች በቡድን"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ወደ ችፍግ ደን ይገባሉ ",
"body": "ለደህንነታቸው ሲሉ ወደ ችፍግ ጫካዎች ይሮጣሉ፡፡ "
},
{
"title": "ከተሞች ሁሉ ባዶ ቀርተዋል፣ የሚኖርባቸው አንድም ሰው የለም",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡:፡ ሁለተኛው ሀረግ በመጀመርያው ሀረግ ውስጥ ያለውን ሃሳብ ያጠናክረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተሞች ሰው አልባ ይሆናሉ፡፡ በእነርሱ ለመኖር የቀረ አንድም ሰው የለም፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

46
04/30.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,46 @@
[
{
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ "
},
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ሴተኛ አዳሪ እንደነበሩ አድርጎ ይናገራቸዋል ምክንያቱም እነርሱ ሌሎች አማልክትን በማምለክ ለእርሱ ታማኞች ስላልነበሩ ነው፡፡"
},
{
"title": "አንቺ ለጥፋት የተዳረግሽ ሆይ፣ አሁን ምን ትሰሪያለሽ?",
"body": "ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው ራሳቸውን ለመርዳት ሊያደርጉት የሚችሉት ምንም ነገር እንደሌለ ለእስራኤል ሕዝብ ለመንገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሁን ጠላቶቻችሁ ለጥፋት ዳርገዋችኋል፣ እርዳታ ለማግኘት ልታደርጉ የምትችሉት ምንም ነገር የለም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ቀይ ለበስሽ … በወርቅ አጌጥሽ … ዓይኖችሽን … በኵል ተኳልሽ ",
"body": "እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሲናር ወንዶችን ወደራሷ ለመማረክ ራስዋን እንደምታስውብ ሴተኛ አዳሪ እንደነደበሩ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ሴተኛ አዳሪ ቀይ ለበስሽ … በወርቅ አጌጥሽ … ዓይኖችሽን … በኵል ተኳልሽ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ቀይ ልብስ ለበስሽ",
"body": "እዚህ ላይ “ቀይ” የሚለው ውድ የሆነ ቀይ ልብስን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውድ የሆነ ቀይ ልብስ ለበስሽ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ራስሽን በወርቅ ጌጣጌጥ አጌጥሽ",
"body": "“የወርቅ ጌጣጌጥ አደረግሽ”"
},
{
"title": "የተወዳጀሻቸው ወንዶች አሁን ትተውሻል",
"body": "እግዚአብሔር ይሁዳ ለባለጠግነትና ለንግድ ስለተማመነችባቸው መንግስታት ሲናገር ይሁዳን እንደተወዳጁ ወንዶች አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ እነዚህ መንግስታት የእግዚአብሔርን ፍርድ ሲመለከቱ ይሁዳን ይተዉአታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነርሱ ሕይወትሽን ለማጥፋት እየሞከሩ ነው",
"body": "እዚህ ላይ “ሕይወትሽን ለማጥፋት እየሞከሩ ነው” የሚለው የይሁዳን ሕዝብ ለመግደል እየሞከሩ መሆናቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ አንቺን ለመግደል እየሞከሩ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በወሊድ እንደምትጨነቅ",
"body": "ይህ ተነጻጻሪ ዘይቤ ጥቅም ላይ የዋለው ይሁዳ ምን ያህል ክፉኛ እንደምትጨነቅ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሴት ልጅ በምትወልድበት ጊዜ የሚሰማት ዓይነት ሕመምና ስቃይ ከባድ ጭንቀት” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የጽዮን ሴት ልጅ ",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -82,6 +82,7 @@
"04-16",
"04-19",
"04-21",
"04-23"
"04-23",
"04-27"
]
}