Fri Feb 14 2020 20:26:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-14 20:26:14 +03:00
parent ea98e62506
commit aef6504f42
4 changed files with 59 additions and 9 deletions

View File

@ -18,13 +18,5 @@
{
"title": "ሞኝ ሕዝብ",
"body": "“ደደብ ሕዝብ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

26
04/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "ኤርምያስ በኋላ ስለሚሆኑት ነገሮች እግዚአብሔር የሰጠውን ራዕይ ያብራራል፡፡"
},
{
"title": "እነሆ",
"body": "እዚህ ላይ “እነሆ” የሚለው ቃል ተከታዩን አስደናቂ መረጃ ልብ እንድንል ያነቃናል፡፡ "
},
{
"title": "ቅርጽ የለሽና ባዶ",
"body": "ራእዩ ሕዝቡ በሙሉ ምርኮኛ ሆነው ከተወሰዱ በኋላ የእስራኤል ምድር ምን እንደምትመስል የሚያሳይ ትንቢት ነው፡፡"
},
{
"title": "ለሰማያት ብርሃን አልነበራቸውም",
"body": "“በሰማይ ላይ ብርሃን አልነበረም”"
},
{
"title": "ከተሞች በሙሉ ፈራርሰዋል",
"body": "“ከተሞች በሙሉ ጠፍተዋል” ወይም “ከተሞች በሙሉ የፍርስራሽ ክምር ሆነዋል”"
},
{
"title": "በእግዚአብሔር ፊት፣ በእርሱ ብርቱ ቁጣ ፊት ",
"body": "ይህ እነዚህ ነገሮች በሙሉ የተፈጸሙት እግዚአብሔር በይሁዳ ሕዝብ ላይ በመቆጣቱ ምክንያት እንደሆነ ያመለክታል፡፡"
}
]

30
04/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "ምድር ሁሉ ባድማ ትሆናለች ",
"body": "“የይሁዳ ምድር ሁሉ ባድማ ትሆናለች” ወይም “የይሁዳ ምድር ሁሉ ትፈራርሳለች” "
},
{
"title": "ምድሪቱ ታለቅሳለች፥ በላይም ሰማይ ይጨልማል",
"body": "ምድሪቱ ራሷ ታላቅ ሃዘን እየገለጸች ነው ብሎ በመናገር ኤርምያስ የእግዚአብሔርን ፍርድ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ወደ ኋላ አልልም",
"body": "“ሃሳቤን አልለውጥም”"
},
{
"title": "እነዚህን ከማድረግ አልመለስም",
"body": "እዚህ ላይ “አልመለስም” የሚለው እሰራለሁ ብሎ የተናገረውን ነገር ላለመስራት መወሰኑን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እሰራለሁ ብየ የተናገርሁትን ነገር ስለመስራቴ ሀሳቤን አልለውጥም” ወይም “እኔ ለመስራት ያቀድሁትን ነገር መስራቴን አልተውም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከተማ ሁሉ",
"body": "እዚህ ላይ “ከተማ” የሚለው በከተማ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከተማው ሁሉ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -80,6 +80,8 @@
"04-11",
"04-13",
"04-16",
"04-19"
"04-19",
"04-21",
"04-23"
]
}