Fri Feb 14 2020 20:24:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
e3e0a289bb
commit
ea98e62506
18
04/16.txt
18
04/16.txt
|
@ -21,22 +21,10 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የገዛ ጠባይሽና ሥራሽ እነዚህን ነገሮች አድርጎብሻል",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ጠባይ” እና “ስራ” ነገሮችን ማድረግ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አነዚህ ረቂቅ ስሞች “የሰራችሁት ስራ” በሚለው ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች በእናንተ ላይ የደረሱት በሰራችሁት ስራ ምክንያት ነው” (ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ይህ ልብሽን ይሰብራል",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል ምናልባት ስሜትን ያመለክታል፣ “ልብሽን የይብራል” የሚለው ሀረግ ደግሞ ምናልባት በከፋ መልኩ እንዲሰቃዩ ማድረጉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልብሽን በጥልቀት እንደሚሰብር ይሆንብሻል” ወይም “በጣም አስደንጋጭ በሆነ ጭንቀት እንድትሰቃዪ ያደርግሻል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ልቤ! ልቤ!",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ልብ” እንደ ሀዘንና ፍርሃት የመሳሰሉ የሚያሰቃዩ ስሜቶች ይወክላል፡፡ ሀረጎቹ የተደጋገሙት የስቃዩ ጥልቀትን ለመግለጽ ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ በልቤ ጭንቀት አለብኝ",
|
||||
"body": "ተናጋሪው ከባድ አካላዊ ሕመም የሚያመጣ ከባድ ስሜታዊ ሕመም ተሰምቶታል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በውስጤ ልቤ ታውኮብኛል",
|
||||
"body": "“በውስጤ ልቤ ከመጠን በላይ ይመታል፡፡” እዚህ ላይ “ልብ” የሰውነት ክፍልን ያመለክታል፡፡ ልቤ የሚታወከው ከመደበኛው በላይ በጣም ጠንካራና ፈጣን በሆነ መልኩ ስለሚመታ ነው፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሁከት",
|
||||
"body": "ግራ መጋባት፣ አመጽ፣ ወይም ምስቅልቅል የሆነ ነገር የተሞላበት፤ ያልተረጋጋ ወይም ያልሰከነ"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በድንገትም ድንኳኔ ጠፉ",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች በድንገት ድንኳኔን አፈረሱት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በቅጽበት ዓይን መጋረጃዎቼ ጠፉ",
|
||||
"body": "“ጠፉ” የሚለው ቃል ከበፊቱ ሀረግ በሚገባ መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መጋረጃዎቼ በቅጽበት ዓይን ጠፉ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መጋረጃዎች",
|
||||
"body": "መጋረጃዎች በድንኳን ውስጥ የተለያዩ ክፍሎችን ለመከፋፈል የሚሰቀሉ ጨርቆች ናቸው፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እስከ መቼ የጦርነት ዓርማ እመለከታለሁ? እስከ መቼስ የመለከቱን ድምፅ እሰማለሁ?",
|
||||
"body": "ኤርምያስ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ለዚህ ያህል ረጅም ጊዜ የጦርነት ዓርማ ስለመመልከቱና የመለከቱን ድምፅ ስለመስማቱ ያለውን ጭንቀት ለማሳየት ነው፡፡ ጦርነቱ በፍጥነት ቢያልቅ ይመኛል፡፡ ይህ በግነት መልክ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጦርነቱ ቢያልቅና የጦርነት ዓርማው ቢወርድ እና የጦር ሰራዊቱ የመለከት ድምጽ ቢቆም እንዴት እመኝ ነበር” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የጦርነት ዓርማ",
|
||||
"body": "“የጦጦነት ሰንደቅ ዓላማ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የመለከት ድምፅ ",
|
||||
"body": "አንድ ሰው ለጦርነት ጥሪ ለማድረግ እንደ ምልክት መለከት ይነፋል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሕዝቤ ሰንፈዋልና … በጎ ነገርን ማድረግ አያውቁም",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር እንዲህ እንደተናገረ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህ ምናልባት እግዚአብሔር ጦርነቱ አሁንም ለምን እየተካሄደ እንደሆነ ለኤርምያስ የሰጠው ምላሽ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚብሔር እንዲህ ሲል መለሰ፣ ‘በሕዝቤ ሞኝነት ምክንያት ነው … በጎ ነገርን ማድረግ አያውቁም፡፡’” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሞኝ ሕዝብ",
|
||||
"body": "“ደደብ ሕዝብ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -78,6 +78,8 @@
|
|||
"04-07",
|
||||
"04-09",
|
||||
"04-11",
|
||||
"04-13"
|
||||
"04-13",
|
||||
"04-16",
|
||||
"04-19"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue