Fri Feb 14 2020 20:24:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-14 20:24:14 +03:00
parent e3e0a289bb
commit ea98e62506
4 changed files with 66 additions and 16 deletions

View File

@ -21,22 +21,10 @@
},
{
"title": "የገዛ ጠባይሽና ሥራሽ እነዚህን ነገሮች አድርጎብሻል",
"body": ""
"body": "እዚህ ላይ “ጠባይ” እና “ስራ” ነገሮችን ማድረግ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አነዚህ ረቂቅ ስሞች “የሰራችሁት ስራ” በሚለው ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች በእናንተ ላይ የደረሱት በሰራችሁት ስራ ምክንያት ነው” (ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ ልብሽን ይሰብራል",
"body": "እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል ምናልባት ስሜትን ያመለክታል፣ “ልብሽን የይብራል” የሚለው ሀረግ ደግሞ ምናልባት በከፋ መልኩ እንዲሰቃዩ ማድረጉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልብሽን በጥልቀት እንደሚሰብር ይሆንብሻል” ወይም “በጣም አስደንጋጭ በሆነ ጭንቀት እንድትሰቃዪ ያደርግሻል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

30
04/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "ልቤ! ልቤ!",
"body": "እዚህ ላይ “ልብ” እንደ ሀዘንና ፍርሃት የመሳሰሉ የሚያሰቃዩ ስሜቶች ይወክላል፡፡ ሀረጎቹ የተደጋገሙት የስቃዩ ጥልቀትን ለመግለጽ ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔ በልቤ ጭንቀት አለብኝ",
"body": "ተናጋሪው ከባድ አካላዊ ሕመም የሚያመጣ ከባድ ስሜታዊ ሕመም ተሰምቶታል፡፡"
},
{
"title": "በውስጤ ልቤ ታውኮብኛል",
"body": "“በውስጤ ልቤ ከመጠን በላይ ይመታል፡፡” እዚህ ላይ “ልብ” የሰውነት ክፍልን ያመለክታል፡፡ ልቤ የሚታወከው ከመደበኛው በላይ በጣም ጠንካራና ፈጣን በሆነ መልኩ ስለሚመታ ነው፡፡ "
},
{
"title": "ሁከት",
"body": "ግራ መጋባት፣ አመጽ፣ ወይም ምስቅልቅል የሆነ ነገር የተሞላበት፤ ያልተረጋጋ ወይም ያልሰከነ"
},
{
"title": "በድንገትም ድንኳኔ ጠፉ",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች በድንገት ድንኳኔን አፈረሱት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በቅጽበት ዓይን መጋረጃዎቼ ጠፉ",
"body": "“ጠፉ” የሚለው ቃል ከበፊቱ ሀረግ በሚገባ መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መጋረጃዎቼ በቅጽበት ዓይን ጠፉ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "መጋረጃዎች",
"body": "መጋረጃዎች በድንኳን ውስጥ የተለያዩ ክፍሎችን ለመከፋፈል የሚሰቀሉ ጨርቆች ናቸው፡፡"
}
]

30
04/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "እስከ መቼ የጦርነት ዓርማ እመለከታለሁ? እስከ መቼስ የመለከቱን ድምፅ እሰማለሁ?",
"body": "ኤርምያስ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ለዚህ ያህል ረጅም ጊዜ የጦርነት ዓርማ ስለመመልከቱና የመለከቱን ድምፅ ስለመስማቱ ያለውን ጭንቀት ለማሳየት ነው፡፡ ጦርነቱ በፍጥነት ቢያልቅ ይመኛል፡፡ ይህ በግነት መልክ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጦርነቱ ቢያልቅና የጦርነት ዓርማው ቢወርድ እና የጦር ሰራዊቱ የመለከት ድምጽ ቢቆም እንዴት እመኝ ነበር” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የጦርነት ዓርማ",
"body": "“የጦጦነት ሰንደቅ ዓላማ”"
},
{
"title": "የመለከት ድምፅ ",
"body": "አንድ ሰው ለጦርነት ጥሪ ለማድረግ እንደ ምልክት መለከት ይነፋል፡፡"
},
{
"title": "ሕዝቤ ሰንፈዋልና … በጎ ነገርን ማድረግ አያውቁም",
"body": "እግዚአብሔር እንዲህ እንደተናገረ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህ ምናልባት እግዚአብሔር ጦርነቱ አሁንም ለምን እየተካሄደ እንደሆነ ለኤርምያስ የሰጠው ምላሽ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚብሔር እንዲህ ሲል መለሰ፣ ‘በሕዝቤ ሞኝነት ምክንያት ነው … በጎ ነገርን ማድረግ አያውቁም፡፡’” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሞኝ ሕዝብ",
"body": "“ደደብ ሕዝብ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -78,6 +78,8 @@
"04-07",
"04-09",
"04-11",
"04-13"
"04-13",
"04-16",
"04-19"
]
}