Fri Feb 14 2020 20:22:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
5c741f3779
commit
e3e0a289bb
16
04/13.txt
16
04/13.txt
|
@ -24,15 +24,19 @@
|
|||
"body": "ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው ሁልጊዜ እንዴት ኃጢአት መስራት እንዳለባቸው ስለማቀዳቸው ሕዝቡን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእናንተ ጥልቅ ሃሳብ እንዴት ኃጢአት መስራት እንዳለባችሁ ነው” ወይም “ሁልጊዜ ኃጢአት እንዴት መስራት እንዳለባችሁ ታስባላችሁ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የተናጋሪ ድምፅ ከዳን ዘንድ ዜና ያመጣል",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ድምፅ” መልእክተኛን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልእክተኛ ይመጣና በዳን ምን እየሆነ እንዳለ ይነግራችኋል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ዳን",
|
||||
"body": "ይህ የሚያመለክተው ምናልባት ምዕራባዊ ኢየሩሳሌም የሆነውን የዳን አካባቢ ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከኤፍሬም ተራሮች የሚመጣው ጥፋት ይሰማል",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኤፍሬም ላይ ስለሚመጣው ጥፋት ሰዎች ይሰማሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከዳን … የኤፍሬም ተራሮች",
|
||||
"body": "ጠላቶች ወደ ዳንና ኤፍሬም እንደደረሱ በመስማት በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች ጠላቶች ወደ እነርሱ እየቀረቡ እንደሆነ ይገነዘባሉ፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,42 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ጠባቂዎች ይመጣሉ",
|
||||
"body": "“ጠባቂዎች” በከተማው የሚኖሩ ሰዎች የምግብና የውኃ አቅርቦት እንዳያገኙ ለመጠበቅ ከተማይቱን የሚከብቡ ወታደሮች ናቸው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱ በዙሪያዋ ከብበው እንደ እርሻ ጠባቂዎች ይሆኑባታል",
|
||||
"body": "ሰዎች ወደ ውስጥ እንዳይገቡና ወደ ውጭ እንዳይወጡ ከተማን በጥንቃቄ መጠበቅ ሰዎች ከእርሻ እንዳይሰርቁ እርሻን በጥንቃቄ እንደሚጠብቁ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተመቻቸ እርሻን በጥንቃቄ እንደሚጠብቁ ጠባቂዎኢየሩሳሌምን በጥንቃቄ ይጠብቁአታል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እርሷን ዙርያዋን ሁሉ ከብበው",
|
||||
"body": "“እርሷ” የሚለው ቃል ኤሩሳሌምን ያመለክታል፡፡ ኢየሩሳሌም ብዙ ጊዜ እንደ ሴት እንደሆነች ተደርጋ ትነገራለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እርሷ በእኔ ላይ ዓመፀኛ ነበረች",
|
||||
"body": "“እርሷ” የሚለው ቃል ኢየሩሳሌምን ያመለክታል፣ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ደግሞ ይወክላል፡፡ “እኔ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኢየሩሳሌም ሕዝብ በእኔ ላይ አመፀኞች ነበሩ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የገዛ ጠባይሽና ሥራሽ እነዚህን ነገሮች አድርጎብሻል",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -77,6 +77,7 @@
|
|||
"04-04",
|
||||
"04-07",
|
||||
"04-09",
|
||||
"04-11"
|
||||
"04-11",
|
||||
"04-13"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue