Wed Feb 12 2020 14:36:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
fbc39b5b8c
commit
f31c108702
46
02/14.txt
46
02/14.txt
|
@ -9,34 +9,50 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የተወለደው በጌታው ቤት ነውን? ",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “በጌታው ቤት ተወለደ” የሚለው ሀረግ ለባርነት መወለድን የሚያሳይ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተወለደው ባርያ ሆኖ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ታዲያ ስለምን ለብዝበዛ ተዳረገ?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እስራኤል ለብዝበዛ መዳረግ እንዳልነበረባት ለማመልከት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ለብዝበዛ መዳረግ አልነበረበትም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ታዲያ ስለምን ለብዝበዛ ተዳረገ?",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ለብዝበዛ ተዳረገ” የሚለው ሀረግ ተጠቂ መሆንና ወደሌላ አገር ምርኮኛ ሆኖ መወሰድን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታዲያ እስራኤል እንደ ምርኮኛ ወደሌላ የተወሰደው ለምንድን ነው” ወይም “ታዲያ የእስራኤል ጠላቶች እስራኤልን እንደ ምርኮኛ ለምን ወሰዱት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚእስለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የአንበሳ ደቦሎች በእርሱ ላይ አገሡ፥ ብዙ ድምጽም አሰሙ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር እስራኤልን ስላጠቋት የእስራኤል ጠላቶች ሲናገር ጠላቶቿ የሚያገሱና እስራኤልን የሚያጠቁ አንበሶች እንደሆኑ አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ምድሩንም ባድማ አድርገውታል",
|
||||
"body": "ይህ ሕዝቡ ምድሩን ሲያዩ የሚያስፈራ እንደሆነ እስኪሰማቸው ድረስ ምድሩን ለማጥፋታቸው የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልን ምድር አፈራራሱ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የአንበሳ ደቦሎች አገሱ",
|
||||
"body": "ማግሳት የዱር እንስሳት ሲያጠቁ የሚያሰሙት እጅግ በጣም ከፍ ያለ ጩኸት ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከተሞቹ ተቃጠሉ፣ የሚቀመጥባቸው ማንም የለም",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልን ከተሞች አቃጠሉአቸው፣ አሁን በእነርሱ ውስጥ የሚኖር ማንም ሰው የለም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የሚቀመጥባቸው",
|
||||
"body": "በአንድ አካባቢ የሚኖሩ ሰዎች"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሜምፎስና ጣፍናስ",
|
||||
"body": "እነዚህ በግብጽ ምድር የሚገኙ የሁለት ከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አናትሽን ይላጩሻል",
|
||||
"body": "ግብጻውያን የባርያዎቻቸውን ራስ ይላጩ ነበር፣ ይህን የሚያደርጉት የባርያ ምልክት ለመስጠት ነው፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አናትሽን ይላጩሻል",
|
||||
"body": "አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ጥቅስ “አናትሽን ሰንጥቀውሻል፡፡”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በመንገድ የሚመራሽን፣ እግዚአብሔር አምላክሽን በመተውሽ፣ ይህን በራስሽ ላይ አላመጣሽምን?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ጠላቶቻቸው ያጠቋቸው በራሳቸው ጥፋት እንደሆነ እስራኤልን ለማስታወስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላካችሁ እግዚአብሔር በመንገድ ሁሉ እየመራችሁ ሳለ እናንተ ግን እርሱን በመተዋችሁ ይህን በራሳችሁ ላይ አመጣችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -51,6 +51,7 @@
|
|||
"02-04",
|
||||
"02-07",
|
||||
"02-09",
|
||||
"02-12"
|
||||
"02-12",
|
||||
"02-14"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue