Thu Feb 27 2020 11:13:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 11:13:43 +03:00
parent 2fdfc80592
commit eb078f1e30
4 changed files with 65 additions and 15 deletions

View File

@ -12,23 +12,15 @@
"body": "እዚህ ስፍራ \"ዐይኖች\" የሚለው ሜቶኖሚ የሚወክለው እግዚአብሔር የተመለከተውን ነገር ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) \"እኔ ክፉ የምለውን ነገር ማድረግ\" ወይም 2) \"እኔ እየተመለከትኩ መሆኑን እያወቁ ክፉ ማድረግ\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከወጣትነታቸው አንስቶ",
"body": "የአንድ ሰው ወጣት መሆን ለእስራኤል ህዝብ በመጀመሪያ አገር መሆን ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ \"ወጣት ከነበሩበት ጊዜ አንስቶ\" ወይም \"አገር ሆነው ከተመሰረቱበት ጊዜ አንስቶ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የእጆቻቸው ልምምዶች",
"body": "\"እጆች\" የሚለው ቃል አንድ ሰው በእጆቹ ለሚሰራቸው ነገሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ \"ያደረጎቸው ክፉ ነገሮች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

22
32/31.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "አጠቃላ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "ይህች ከተማ ከተመሰረተችበት ጊዜ አንስቶ የእኔን ቁጣ እና ንዴት ታነሳሳ ነበር",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ከተማ\" የሚለው በውስጧ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"ቁጣ\" እና \"ንዴት\" በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ ምን ያህል በጣም እንደተቆጣ ያጎላሉ፡፡ \"የእየሩሳሌም ሰዎች ከተማቸውን ከገነቡበት ጊዜ አንስቶ እኔን በጣም አስቆጥተውኛል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "እኔን የሚያነሳሳ ነበር",
"body": "\"ማነሳሳት\" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"የሚያነሳሳ ነገር ነበር\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ እስከ ዛሬው ቀን ድረስ ቀጥሏል",
"body": "\"አሁን ድረስ እኔን ማስቆጣታቸውን ቀጥለዋል\""
},
{
"title": "ከገጽታዬ ፊት/ከፊቴ",
"body": "ፊት ለአንድ ሰው መገኘት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ \"ከእኔ መገኘት\" ወይም \"ሙሉ ለሙሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)"
}
]

34
32/33.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለኤርምያስ የእስራኤል ህዝብ ስላደረገው ነገር መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "ከፊታቸው ይልቅ ጀርባቸውን አዙረውብኛል",
"body": "አንድ ሰው ፊቱን ወደ ሌላ ሰው ማድረጉ እየማ መሆኑን ያሳያል፣ ጀርባውን መስጠቱ ደግሞ ለመስማት አለመፍቀዱን ያሳያል፡፡ \"እኔን በጥንቃቄ ከመስማት ይልቅ፣ ሙሉ ለሙሉ ሊሰሙኝ አልፈቀዱም\" ወይም \"እኔን ለመስማት አልፈቀዱም/ለመስማት ተቃወሙ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እርማትን/ተግሳጽን ለመቀበል",
"body": "\"በትክክል ምላሽ መስጠትን ለመማር\""
},
{
"title": "አስጸያፊ ጣኦቶቻቸው",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -397,6 +397,8 @@
"32-19",
"32-22",
"32-24",
"32-26"
"32-26",
"32-29",
"32-31"
]
}