Thu Feb 27 2020 11:11:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 11:11:42 +03:00
parent b72f8ccc86
commit 2fdfc80592
4 changed files with 74 additions and 12 deletions

View File

@ -5,26 +5,30 @@
},
{
"title": "የአፈር ቁልሉ እርሷን ለመያዝ እስከ ከተማይቱ ደርሷል",
"body": ""
"body": "የአፈሩ ቁልል እና ጠላት በላያቸው ቆሞ ሊያጠቃት በከተማይቱ ዙሪያ ገነባው፣ የተገለጸው አጥቂዎቹ ራሳቸው ከተማይቱን ለመውረር እንደ ደረሱ ተደርጎ ነው፡፡ \"ጠላት ያበጀው አፈር ቁልል፣ ጠላት ሊይዛት እስከሚያስችለው ለከተማይቱ እጅግ ቅርብ ነው\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከሰይፍ የተነሳ",
"body": "\"ሰይፍ\" የሚለው ቃል ወታደሮች ሰይፍ በሚጠቀሙበት፣ ለጦርነት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ \"ምክንያቱም ወታደሮች ጥቃት ያደርሳሉ\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ረሃብ፣ እና መቅሰፍት",
"body": "እነዚህ ረቂቅ ስሞች በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ \"ህዝቡ የሚመገበው ምግብ የለውም፣ ደግሞም እያንዳንዱ ሰው ከህመም የተነሳ ደካማ ሆኗል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከተማይቱ ለከለዳውያን እጅ ተላልፋ ተሰጥታ ነበር",
"body": "እዚህ ስፍራ \"እጅ\" ማለት ሀይል ወይም መቆጣጠር ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"አንተ እየሩሳሌምን ለከለዳውያን ወታደሮች አሳልፈህ ሰጥተሃታል\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ ይሆናል፣ አንተ ታያለህ",
"body": "\"አንተ በግልጽ እንደምታየው፣ ይህ ይሆናል\""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ምስክሮች ይህን መስክረዋል",
"body": "\"አንተ መሬን ስትገዛ ሰዎች ተመልክተዋል፣ ስለዚህም እነርሱ ለሌሎች ሰዎች አንተ መሬቱን እንደገዛህ መናገር/መመስከር ይችላሉ\""
},
{
"title": "ከተማይቱ ተሰጥታለች",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"እኔ ይህችን ከተማ ልሰጣት ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

22
32/26.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "የያህዌ ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፣ \"ያህዌ",
"body": "ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ፣ እንዲህ ሲል መልዕክት ሰጠው፡፡ 'ያህዌ\" ወይም \"ያህዌ ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'ያህዌ\" "
},
{
"title": "ወደ ኤርምያስ መጣ",
"body": "እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደጠቀሰ ግልጽ አይደለም፡፡ በዩዲቢ እንደ ተተረጎመው አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም ይቻላል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ለእኔ እጅግ ከባድ የሆነ ነገር አለን?",
"body": "ያህዌ ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ ማንኛውንም ነገር ማድረግ እንደሚችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ለእኔ እጅግ ከባድ የሆነ ነገር የለም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነሆ፣ እኔ አሳልፌ እሰጣታለሁ",
"body": "\"በጥንቃቄ አድምጡ! አሳልፌ የምሰጣት እኔ ነኝ\""
},
{
"title": "ይህችን ከተማ ለከለዳውያን እጅ እሰጣለሁ",
"body": "ያህዌ ስለ ከተማይቱ፣ ትንሽ እቃ እንደሆነች እና ለሰው እጅ እንደሚሰጣት አድረጎ ይናገራል፡፡ \"እጅ\" የሚለው ቃል እጅ ወደ ድርጊት ለሚለውጠው ሀይል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ \"ይህችን ከተማ በከለዳውያን ሀይል ስር አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
}
]

34
32/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "እኔን ለማነሳሳት",
"body": "\"እኔ በጣም እቆጣ ዘንድ\""
},
{
"title": "በዐይኖቼ ፊት ክፉ ያደርጋሉ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ዐይኖች\" የሚለው ሜቶኖሚ የሚወክለው እግዚአብሔር የተመለከተውን ነገር ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) \"እኔ ክፉ የምለውን ነገር ማድረግ\" ወይም 2) \"እኔ እየተመለከትኩ መሆኑን እያወቁ ክፉ ማድረግ\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -395,6 +395,8 @@
"32-13",
"32-16",
"32-19",
"32-22"
"32-22",
"32-24",
"32-26"
]
}