Thu Feb 27 2020 10:13:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 10:13:42 +03:00
parent 3241b489b5
commit e0abee89d3
4 changed files with 81 additions and 7 deletions

View File

@ -20,11 +20,7 @@
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ምን ማድረግ እንደሚገባ መወሰን አለመቻል 2) ብዙውን ጊዜ በትክክለኛው መንገድ ውጭ መሄድ፣ ሲሆን ይህ ያህዌን ያለመታዘዝ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በምድር ላይ እንግዳ/አዲስ ነገር - አንዲት ሴት ብርቱ ወንድን ስትጠብቅ/ስትከብ",
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎች ሴቶችን ለመጠበቅ ማንም ባያስፈልጋቸው ደህንነት ይሰማቸዋል ወይም 2) ይህ ማንም የማይጠብቀውን ነገር ለመግለጽ ፈሊጥ ነው፡፡ \"በምድር ላይ አዲስ ነገር - ሴት አንድን ወንድ እንደ መጠበቅ የመሰለ እንግዳ ነገር\" በሚለው ውስጥ እደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
}
]

34
31/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ… እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "ህዝቡ",
"body": "እዚህ ስፍራ ይህ የይሁዳን ሰዎች ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እርሱ የሚኖርባችሁ እናንተ የተቀደሳችሁ ስፍራዎች፣ እናንተ የተቀደሳችሁ ተራሮች፣ ያህዌ ይባርካችሁ",
"body": "እየሩሳሌም በተራራ ላይ ስትሆን፣ መቅደሱ የታነጸው በእየሩሳሌም ከፍተኛ ስፍራ ነበር፡፡ \"ያህዌ መቅደሱ በሚገኝበት ከእርሱ ጋር በእየሩሳሌም የሚኖሩትን ይባርክ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አጋኖ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አንቺ የተቀደስሽ ተራራ",
"body": "መቅደሱ የቆመበባት የጽዮን ተራራ"
},
{
"title": "ይሁዳ እና መላው ዜጎችዋ በአንድነት በዚያ ይኖራሉ ",
"body": "ይሁዳ የተባለው ሰው ስም፤ የእርሱ ትውልዶች፣ የይሁዳ ነገድ የሆኑ ሰዎች የሚኖሩባት፣ እና የይሁዳ ከተማ፣ ይሁዳ የተባለው ሰው ቤተሰብ እንደሆኑ ተደርጎ፣ በይሁዳ ምድር \"በዚያ\" የሚኖሩ በሙሉ የተገለጹበት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"ይህ ምድሪቱን ይሁዳ ከቤተሰቡ ጋር እንደኖርባት ቤት ያደርጋታል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ገበሬዎች እና ከከብቶቻቸው ጋር የወጡ ይገኛሉ",
"body": "\"ደግሞም ገበሬዎች እና ከከብቶቻቸው ጋር የወጡ እነርሱም ደግሞ በዚያ ይኖራሉ\""
},
{
"title": "ከከብቶቻቸው ጋር የወጡ",
"body": "በጎችን እና ፍየሎችን የሚጠብቁ ሰዎች"
},
{
"title": "ያድሱ ነበር",
"body": "\"እኔን አደሱኝ\""
}
]

42
31/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "ተመልከቱ",
"body": "\"ትኩረት ስጡ\" ወይም \"አድምጡ\""
},
{
"title": "እኔ የማይበት…ቀናት እየደረሱ ነው",
"body": "መጪው ጊዜ የተገለጸው \"ቀናት እየመጡ\" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤ በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"በመጪው ጊዜ … እኔ አያለሁ\" ወይም \"እኔ የማይበት… ጊዜ ይኖራል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔ ከሰው እና አራዊት ዘር ጋር የእስራኤልን እና የይሁዳን ቤቶች እመለከታለሁ",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖር ቤተሰብ ሜቶኖሚ/ ነው፤ በዚህ ሁኔታ እነዚህ የእስራኤል እና የይሁዳ ሰዎች ሰዎች ናቸው፡፡ ቤት በተራው ያህዌ ዘር የሚዘራበት ሜዳ ሆኖ ሲገለጽ፣ ለምግብ፣ ለወተት፣ እንደዚሁም ለቆዳ የሚያሳድጓቸው እንስሳት እንዲሁም በቁጥር የሚበዛው ህዝብ ያን ዘር እንደሆኑ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ \"የይሁዳ እና የእስራኤል ሰዎች እንዲበዙ እና አያሌ ከብቶች እንዲኖራቸው አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነርሱን እነቅላቸው ዘንድ በእይታ ስር እጠብቃቸዋለሁ",
"body": "\"እነርሱን የምነቅልበትን መንገድ እመለከታለሁ\""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -376,6 +376,8 @@
"31-13",
"31-15",
"31-16",
"31-18"
"31-18",
"31-21",
"31-23"
]
}