Thu Feb 27 2020 10:11:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 10:11:43 +03:00
parent 406dfbec05
commit 3241b489b5
4 changed files with 70 additions and 20 deletions

View File

@ -5,26 +5,10 @@
},
{
"title": "ድምጽሽን ያዢው…ዐይኖችሽ… ስራሽ…ልጆችሽ… እድልሽ… ትውልድሽ",
"body": ""
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን የሚናገረው ለራሄል እንደሚናገራት አድርጎ ነው (ኤርምያስ 31፡15)፣ ስለዚህ ሁሉም \"የአንቺ\" የሚሉት ሁኔታዎች እና ትዕዛዞች ነጠላ ቁጥር ናቸው፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች እና አጋኖ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
31/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "በእርግጥ የኤፍሬምን ሀዘን ሰምቻለሁ",
"body": "ኤፍሬም በእስራኤል የነበረው ትልቅ ነገድ አባት ነበር፡፡ የእርሱ ስም ለእስራኤል ህዝብ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"እኔ በእርግጥ የኤፍሬምን ትውልዶች ሀዘን ሰምቻለሁ\" ወይም \"እኔ በእርግጥ የእስራኤልን ህዝብ ሀዘን ሰምቻለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አንተ ቀጣኸኝ፣ እኔም ተቀጣሁ",
"body": "ተናጋሪው ሀረጉን የሚደግመው፣ አንድም ያህዌ እርሱን እጅግ እንደቀጣው ለማሳየት ወይም ያህዌ እርሱን በቅጣት ሊያስተምረው የፈለገውን ማወቁን/መረዳቱን ለመናገር ነው፡፡ \"እኔ ተቀጣሁ\" የሚለው ቃል በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"አንተ እኔን ቀጣኸኝ፡፡ አዎን፣ አንተ እኔን ክፉኛ ቀጣኸኝ\" ወይም \"አንተ ቀጣኸኝ፣ እኔም ከአንተ የተማርኩት ስትቀጣኝ ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እንዳልተገራ ወይፈን ተቀጣሁ",
"body": "ሰዎች ወይፈን ሲገሩ፣ ይገርፏቸዋል፣ ካልሆነ እንዲጨነቁ ያደርጋሉ፡፡ ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ እንዲጨነቅ አድርጓል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "መቅጣት",
"body": "ሌላው አማራጭ ትረጉም \"ስርአት ማስያዝ\" ነው"
},
{
"title": "ጭኔን ጻፍሁ/ጭኔን በእጄ መታቱ",
"body": "በሀዘን፡፡ በእናንተ ቋንቋ ሰዎች ማዘናቸውን ለመግለጽ የተለየ ሀረግ ወይም ድርጊት የሚጠቀሙ ከሆነ እዚህ ስፍራ ያንን ተክታችሁ መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ \"ግንባሬን ፈተግሁ\" በሚለውውጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔ አፈርኩ ተዋረድኩም",
"body": "\"ሀፍረት\" እና \"ውርደት\" የሚሉት ቃላት በመረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ሀፍረት የሚለውን ሀሳብ ያጎላሉ፡፡ \"እኔ ሙሉ ለሙሉ አፍሬ ነበር\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ኤፍሬም የእኔ ውድ ልጄ አይደለምን? እርሱ ለእኔ ውድ አይደለምን፣ አስደሳች ልጄ አይደለምን?",
"body": "ያህዌ ህዝቡን ለማጽናናት እየሞከረ በማባባት ይናገራል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ \"ኤፍሬም ወድ ልጄ ነው፡፡ እርሱ የእኔ ውድ ነው፣ ደስ የምሰኝበት ልጄ ነው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

30
31/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "እግዚአብሔር ከቁጥር 7 ቀጥሎ መናገሩን ይቀጣላል፡፡"
},
{
"title": "ለራስሽ የመንገድ ምልክት አድርጊ…መንገድን የሚመሩ ዓምዶችን ትከይ…አዕመሮሽን አረጋጊ.. መውሰድ ይኖርብሻል… እንደገና ተመለሽ",
"body": "\"አንቺ ራስሽ\" እና \"የአንቺ\" እና \"አንቺ\" የሚሉት እነዚህ ትዕዛዞች እና ሁኔታዎች የሚያመለክቱት \"ድንግሊቱን እስራኤልን\" ሲሆን ሁሉም ነጠላቁጥር ናቸው፡፡ (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ድንግሊቱ እስራኤል ሆይ፣ ተመለሽ! ",
"body": "እግዚአብሔር የተለወጠችውን እስራኤል እያመለከተ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አንቺ እምነት የለሽ ልጄ እስከ መቼ ታወላውያለሽ?",
"body": "ያህዌ ለህዝቡ እነር በለመታዘዛቸው ምክንያት መታገሱ እያበቃ እንደሆነ ይናገራል፡፡ \"እኔን መታዘዝ ለመጀመር አታቅማሙ\" በሚለው ውስጥ እደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ማወላወል",
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ምን ማድረግ እንደሚገባ መወሰን አለመቻል 2) ብዙውን ጊዜ በትክክለኛው መንገድ ውጭ መሄድ፣ ሲሆን ይህ ያህዌን ያለመታዘዝ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -374,6 +374,8 @@
"31-10",
"31-12",
"31-13",
"31-15"
"31-15",
"31-16",
"31-18"
]
}