Wed Feb 19 2020 09:31:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
9e57f6ffa8
commit
dfdd2db348
16
12/10.txt
16
12/10.txt
|
@ -22,21 +22,5 @@
|
|||
{
|
||||
"title": "በልቡ የሚያስባት",
|
||||
"body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚንከባከባት” ወይም “ትኩረት የሚሰጣት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጥፊው መጥቷል",
|
||||
"body": "“የሚያጠፋ ጦር ሰራዊት መጥቷል”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በምድረ በዳ ባሉት ወና ኮረብቶች",
|
||||
"body": "“ምንም ነገር በማይበቅልባቸው በምድረ በዳ ያሉ ስፍራዎች”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የእግዚአብሔር ሰይፍ ይበላልና ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመቅጣት ስለሚጠቀምባቸው ጦር ሰራዊቶች ሲናገር እነርሱ የእርሱ “ሰይፍ” እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ሰይፍ” ሕዝቡን የሚያጠቃና የሚበላ በጣም ትልቅ እንስሳ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “”ጦር ሰራዊቶች እናንተን ለመቅጣት የምጠቀምባቸው የእኔ ሰይፍ ናቸው” ወይም “እናንተን እንዲያጠቁ የሚያጠፋ ጦር ሰራተዊት ልኬባችኋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ",
|
||||
"body": "ይህ የሚያመለክተው የሕዝቡ ርስት የሆነውን መሬት በሙሉ ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱ ስንዴን ዘሩ ነገር ግን እሾህን አጨዱ",
|
||||
"body": "“እነርሱ ስንዴን ዘሩ ነገር ግን እሾህን አጨዱ እንጂ ሌላ ነገር ምንም አልሰበሰቡም”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱ ",
|
||||
"body": "“የእኔ ሕዝብ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የእሾህ ጥሻ",
|
||||
"body": "ዙርያው በእሾህ የተሞላ ትልቅ ተክል"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ደከሙ",
|
||||
"body": "የበለጠ ለመስራት አለመቻል፣ አቅምና ጉልበት ማጣት"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከእግዚአብሔር ጽኑ ቍጣ የተነሳ ምንም ስላላገኛችሁ ታፍራላችሁ",
|
||||
"body": "“ስለዚህ እግዚአብሔር እናንተን ስለተቆጣ የሰበሰባችሁት በጣም ትንሽ ስለሆነ ታፍራላችሁ፡፡” እዚህ ላይ “የሰበሰባችሁት” የሚለው ቃል ትልቅ መጠን ያለው ማለት አይደለም፣ ነገር ግን የሚያመለክተው እጅግ በጣም ትንሽ ነገር ነው፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ርስታቸውን ለመንጠቅ",
|
||||
"body": "“ምድሪቱን ለመውሰድ እየሞከሩ ነው”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ለሕዝቤ ለእስራኤል ያወረስሁትን ርስት",
|
||||
"body": "“ለሕዝቤ ለእስራኤል እንደ ርስት የሰጠሁትን”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ተመልከቱ",
|
||||
"body": "ይህ ቃል እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” ወይም “ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ” "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱን ከምድራቸው ለመንቀል",
|
||||
"body": "እግዚብሔር ሕዝቡ ምድራቸውን እንዲለቅቁ ስለማስገደዱ ሲናገር እነርሱ ከምድር እንደሚነቅላቸው ተክሎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ ይህንን ሃሳብ በኤርምያስ 1:10 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የራሳቸውን ምድር እንዲለቅቁ ለማድረግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የይሁዳንም ቤት ከመካከላቸው እነቅለዋለሁ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር የይሁዳ ሕዝብ የሎሎችን ሕዝቦች ምድር እንዲለቅቁ እንደሚያደርጋቸው ሲናገር ከምድር እንደሚነቅላቸው ተክሎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የይሁዳን ቤት ምድራቸውን እንዲለቅቁ አደርጋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነቅለዋለሁ ",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -169,6 +169,8 @@
|
|||
"12-01",
|
||||
"12-03",
|
||||
"12-05",
|
||||
"12-07"
|
||||
"12-07",
|
||||
"12-10",
|
||||
"12-12"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue