Wed Feb 19 2020 09:29:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-19 09:29:27 +03:00
parent 58d6336268
commit 9e57f6ffa8
3 changed files with 64 additions and 9 deletions

View File

@ -16,19 +16,31 @@
"body": "እዚህ ላይ ሕዝቡን የአንስታይ ጾታ ተውላጠ ስም በመጠቀም እግዚአብሔር ሕዘቡን እንደ ሴት ይጠራዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነርሱ … እነርሱ … ራሳቸውን አዘጋጁ … ከእነርሱ ጋር … እነርሱን ጠላኋቸው” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እርሷ በራሷ ድምጽ በእኔ ላይ ተነሳችብኝ",
"body": "ይህ የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንደ አንበሳ አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ይህ ሕዝቡ በእግዚብሔር ላይ እንደሚያገሱ አድርጎ በመግለጽ እነርሱ በእግዚብሔር ላይ እንደተነሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔን ለመቃወም በእኔ ላይ እንደምታገሳ ሆናለች”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የተወደደች ርስቴ ሌሎች አሞሮች ሊበሏት እንደ ከበቧት እንደ ዝንጕርጕር አሞራ አልሆነችምን? ",
"body": "እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ በጠላቶቻቸው እንደተከበቡ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተወደደች ርስቴ በዙርያዋ ሁሉ እንደተከበበች እንደ ዝንጉርጉር አሞራና ሌሎች የሚታደኑ ወፎች ሆናለች፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የተወደደች ርስቴ ",
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር የእርሱ “የተወደዱ ርስት” እነደሆኑ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ሕዝብ፣ የተወደዱ ሕዝቤ … አይደሉምን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሌሎች አሞሮች ሊበሏት እንደ ከበቧት እንደ ዝንጕርጕር አሞራ አልሆነችምን? ",
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር በአደጋ ላይ ስላለውና በጠላቶቹ ስለተከበበው ስለ ሕዝቡ ሲናገር በአዳኝ ወፎች እንደተከበበ እንደ ዝንጉርጉር አሞራ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሷ እንደ ዝንጉርጉር አሞራ ሆነች፣ ጠላቶቿም ደግሞ በሁሉም አቅጣጫ እርሷን እንደሚያጠቁ እንደ አዳኝ ወፎች ሆነዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ዝንጕርጕር አሞራ ",
"body": "“ያልተለመደ መልክ ያለው እንግዳ ወፍ፡፡” ይህ ብዙ ጊዜ በሌሎች ወፎች የሚታደንና የሚበላ ወፍን ያመለክታል፡፡"
},
{
"title": "አደን የሚድኑ አሞሮች",
"body": "እንስሳትን የሚያጠቁና የሚበሉ ወፎች"
},
{
"title": "ሂዱ፥ የምድር አራዊትን ሁሉ ሰብስቡ፥ ይበሏትም ዘንድ አምጡአቸው",
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር ለማጠናከር በትዕዛዝ መልክ ይናገራል፡፡ ይህ ትዕዛዝ የተሰጠው ለተወሰነ ግለሰብ አይደለም ስለዚህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሜዳ ያሉ የምድር አራዊት ሁሉ ይምጡና ይብሏት” (እንቶኔ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

42
12/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "ብዙ እረኞች የወይኑን ቦታዬን አጥፍተውታል",
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ምድሩና ሕዝቡ በጠላቶች ስለ መጥፋታቸው ሲናገር ሕዝቡ እረኛው እንዳጠፋው እንደ ወይን ቦታ አድርጎ ገልጦአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቤና ምድሬ ብዙ እረኞች እንዳጠፉት የወይን ቦታ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ብዙ እረኞች አጥፍተውታል",
"body": "እዚህ ላይ “እረኞች” የሚለው ቃል በጎቻቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ እረኞች በጎቻቸው እንዲያጠፉት ፈቅደውላቸዋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሁሉንም ረጋግጠውታል",
"body": "“በእግራቸው ረጋግጠውታል”"
},
{
"title": "እድል ፈንታዬ የሆነው ምድር",
"body": "“እኔ የተከልሁት ቦታ” ወይም “የእኔ እርሻ”"
},
{
"title": "ምድሪቱ ባድማ ሆናለች",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሪቱ በሙሉ ባድማ ሆናለች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በልቡ የሚያስባት",
"body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚንከባከባት” ወይም “ትኩረት የሚሰጣት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -168,6 +168,7 @@
"12-title",
"12-01",
"12-03",
"12-05"
"12-05",
"12-07"
]
}