Tue Feb 25 2020 14:50:37 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 14:50:38 +03:00
parent 9959cd278a
commit d35568d9de
2 changed files with 12 additions and 23 deletions

View File

@ -1,34 +1,22 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡",
"body": "ያህዌ በእስራኤላውያን ላይ የሚሆነውን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ለድንጋጤ፣ ለእርግማን እና ንቀት እንዲሁም ለሀፍረት",
"body": "እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ፣ የሌላ አገር ሰዎች ያህዌ በይሁዳ ህዝብ ላይ ያደረሰውን ሲሰሙ ምን ምላሽ እንደሚሰጡ ይገልጻል"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ንቀት",
"body": "ሰዎች አንድን ነገር ሳይቀበሉ ሲቀሩ የሚያሰሙት ድምጽ ነው"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እናንተ አትሰሙም",
"body": "\"እናንተ አትታዘዙም\" "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

View File

@ -347,6 +347,7 @@
"29-08",
"29-10",
"29-12",
"29-15"
"29-15",
"29-18"
]
}