Tue Feb 25 2020 14:48:37 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 14:48:38 +03:00
parent af71259c38
commit 9959cd278a
4 changed files with 80 additions and 14 deletions

View File

@ -5,30 +5,34 @@
},
{
"title": "ወደ እኔ ትጣራላችሁ",
"body": ""
"body": "ጸሎት የተገለጸው በከፍተኛ ድምጽ እንደመጣራት ተደርጎ ነው"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እኔም እሰማችኋለሁ",
"body": "ይህ የሚያመለክተው ያህዌ እነርሱ የሚፈልጉትን እንደሚሰጣቸው ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እናንተ ትፈልጉኛላችሁ",
"body": "ያህዌ የሚጠይቀውን ለማወቅ መፈለግ የተገለጸው ያህዌ የት እንዳለ ለማግኘት እንደ መሞከር ተደርጎ ነው፡፡ \"እኔ እንድታደርጉ የምጠይቀውን፣ እናንተ ለማድረግ ትፈልጋላችሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እናንተ በሙሉ ልባችሁ እኔን ትፈልጋላችሁ",
"body": "\"እናንተ እኔን የምትፈልጉት ሙሉ ለሙሉ በቅንነት ይሆናል\""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ለእናንተ እገኛለሁ",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"እኔን እንድትፈልጉኝ እፈቅድላችኋለሁ\" ወይም \"እኔን ማግኘት ትችላላችሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመለከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እድል ፈንታችሁን ዳግም እመልሳለሁ",
"body": "\"ነገሮች ዳግም ለእናንተ መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ\" ወይም \"ዳግም መልካም ህይወት እንድትኖሩ አደርጋለሁ\""
},
{
"title": "እንድትሰደዱ አደርጋለሁ",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ወደ ስደት እልካችኋለሁ\" ወይም \"ስደተኞች እንደትሆኑ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመለከቱ)"
}
]

26
29/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ኤርምያስ ምርኮኛ ለሆኑ እስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል"
},
{
"title": "በዳዊት ዙፋን ላይ ሚቀመጠው ንጉሥ",
"body": "በዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ ሆኖ መግዛት ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"እስራኤላውያንን ዳዊት ይገዛ እንደነበረው የሚገዛ ንጉሥ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "እዩ",
"body": "ይህ አንባቢውን ቀጥሎ ለሚሆነው ነገር ያነቃዋል፡፡ \"ተመልከቱ\" ወይም \"አድምጡ\" ወይም \"ትኩረት ስጡ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡"
},
{
"title": "እኔ ሰይፍ፣ ረሃብ፣ እና ጥፋት በእነርሱ ላይ ልልክባቸው ነው",
"body": "\"ሰይፍ\" የሚለው ቃል ለጦርነት ሜቶኖሚ/ነው፡፡ ሰይፍ፣ ረሃብ እና ጥፋት የተነገሩት እስራኤልን ለመጉዳት ያህዌን እንደሚታዘዙ ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ \"እኔ በጦርነት፣ በረሃብ፣ እና በበሽታ እንዲሞቱ ልቀጣቸው ተነስቻለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ለመበላት እንደማይችል እጅግ እንደ ተበላሸ በለስ አደርጋቸዋለሁ",
"body": "የተበላሸ በለስ ጥቅም የለውም ምክንያቱም ሊበላ አይችልም፣ እንደዚያው ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ ምንም የማይጠቅም አድርጎ አይቶታል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
29/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -345,6 +345,8 @@
"29-04",
"29-06",
"29-08",
"29-10"
"29-10",
"29-12",
"29-15"
]
}