Tue Feb 25 2020 14:46:37 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 14:46:38 +03:00
parent 281949a2bc
commit af71259c38
6 changed files with 91 additions and 23 deletions

View File

@ -8,27 +8,7 @@
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ቤቶችን በስራታችሁ ኑሩባቸው፡፡ ተክል ተክላችሁ ፍሬዎቻቸውን ብሉ",
"body": "ያህዌ በዚያ ስፍራ ለረጅም ጊዜ እንደሚኖሩ እየነገራቸው ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

14
29/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,14 @@
[
{
"title": "ለወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችን ውሰዱ፣ ደግሞም ልጆቻችሁን ለባል ስጡ",
"body": "ወላጆች የልጆቻቸውን ጋብቻ መምረጣቸው የተለመደ ነበር"
},
{
"title": "የከተማይቱን ሰላም ፈልጉ",
"body": "የከተማይቱ ሰላም ለሰዎች በሰላም መኖር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"የከተማይቱ ሰዎች በሰላም እንዲኖሩ የምትችሉትን ነገር ሁሉ አድርጉ\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከተማይቱ…ለእሰረሷ…እርሷ ሰላም እንድትሆን",
"body": "እነዚህ ቃላት የባቢሎንን ከተማ ያመለክታሉ"
}
]

18
29/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለተማረኩ እስራኤላውያን መናገሩን ይቀጥላል፡፡"
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ… እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "እናንተ ለራሳችሁ ያሏችሁ",
"body": "ሌላው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም 1) እነዚህ ቃላት የሚያመለክቱት ህልሞችን ሳይሆን ሀሰተኛ ነቢያቱን እና ጠንቋዮችን ወይም 2) \"በሀሰት ይተነብያሉ\" የሚለው የሚያመለክተው ህልሞችን ሲሆን \"እኔ አልልክኋቸውም\" የሚለው ነቢያቱን እና ጠንቋዮቹን ያመለክታል፡፡ "
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

18
29/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ምርኮኛ በሆኑ እስራኤላውያን ላይ ምን እንደሚደርስ መናገሩን ቀጥሏል"
},
{
"title": "እናንተ",
"body": "ምርኮኛ የሆኑ እስራኤላውያን"
},
{
"title": "ሰባ አመታት",
"body": "\"70 አመታት\" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
29/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ምርኮኛ በሆኑ እስራኤላውያን ላይ ምን እንደሚደርስ መናገሩን ቀጥሏል"
},
{
"title": "ወደ እኔ ትጣራላችሁ",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -341,6 +341,10 @@
"28-12",
"28-15",
"29-title",
"29-01"
"29-01",
"29-04",
"29-06",
"29-08",
"29-10"
]
}