Thu Feb 27 2020 09:41:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 09:41:44 +03:00
parent 63e94b98ab
commit d087a7c6ab
4 changed files with 70 additions and 1 deletions

14
30/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,14 @@
[
{
"title": "ወንድ አምጦ ይወልድ እንደሆነ ጠይቃችሁ እወቁ",
"body": "\"ወንድ አምጦ እንደማይወልድ ታውቃላችሁ\""
},
{
"title": "እያንዳንዱ ወንድ ስለምን እጁን በወገቡ ላይ አድርጎ ልጅ ለመውለድ እንደምታምጥ ሴት ሆኖ እመለከታለሁ? ለምንስ የሁሉም ፊት ገረጣ?",
"body": "ልትወልድ የምታምጥ ሴት አንዳች ነገር ማድረግ የምትችል ስትሆን፣ ታላቅ ስቃይም ይሰማታል፡፡ ወጣት ወንዶች በታላቅ ፍርሃት ውስጥ ሆነው መዋጋት ተስኗቸዋል፡፡ \"ወጣት ወንዶች በምጥ ላይ እንደምትገኝ ሴት ወገባቸውን ይዘዋል፣ ደግሞም እጅግ ስለፈሩ የታመሙ ይመስላሉ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የያቆብ ትውልድ ግን ከመከራ ይተርፋል",
"body": "ያዕቆብ የሚለው ስም ለያዕቆብ ትውልዶች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"የያዕቆብን ትውልድ ግን እኔ ከዚህ አድናለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)"
}
]

18
30/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "የአንገታችሁን ቀንበር እሰብራለሁ፣ ደግሞም ሰንሰለታችሁን እበጥሳለሁ",
"body": "ባሪያ መሆን የተገለጸው እንደ እንስሳ ቀንበር እንደ መጫን እና እንደ እስረኛ ሰንሰለት እንደመልበስ/በሰንሰለት እንደ መታሰር ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "አምላካቸውን ያህዌን ያመልኩታል… ንጉሣቸው… በእነርሱ ላይ",
"body": "ያህዌ ስለ ያዕቆብ ትውልድ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ \"አምላካችሁን ያህዌን ታመልኩታላችሁ… ንጉሣችሁ… በእናነት ላይ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ንጉሣቸው ዳዊት",
"body": "ይህ ከዳዊት ትውልዶች ለአንዱ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"ከንጉሣቸው ከዳዊት ትውልድ የሆነ \" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
30/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -355,6 +355,9 @@
"29-27",
"29-30",
"30-title",
"30-01"
"30-01",
"30-04",
"30-06",
"30-08"
]
}