Fri Feb 21 2020 14:42:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-21 14:42:54 +03:00
parent 6d3d2f6c52
commit c2d80997ba
4 changed files with 70 additions and 16 deletions

View File

@ -5,30 +5,26 @@
},
{
"title": "የዚህ ቤት በሮች",
"body": ""
"body": "ይህ ወደ ቤተመንግሥቱ አደባባይ የሚያስገቡ በሮችን ያመለክታል"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በሰረገሎች እና ፈረሶች የሚሄዱ",
"body": "ይህ ሀረግ ንጉሦቹን እንደ ሀያል እና ባለጸጋ የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እርሱ፣ የእርሱ አገልጋዮች፣ እና የእርሱ ሰዎች/ህዝብ",
"body": "ይህ ዐረፍተ ነገር ሀያል እና ባለጸጋ የሚሆኑትን በሙሉ ይዘረዝራል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"እርሱ፣ የእርሱ አገልጋዮች፣ እና የእርሱ ህዝብ በሰረገላ እና በፈረሶች ወደ ቤተ መንግሥት ይገባሉ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እናንተ ባትሰሙ",
"body": "\"ትኩረት አንሰጥም ብትሉ\" ወይም \"እናንተ ባትታዘዙ\""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ ንጉሣዊ ቤት",
"body": "እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ በተለይ የሚያመለክተው ንጉሣዊ ቤተመንግስትን ነው፡፡"
}
]

26
22/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "የይሁዳ ንጉሥ ቤት",
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የሚያመለክተው ንጉሡ የሚኖርበትን ንጉሣዊ ቤተ መንግሥት ወይም 2) \"ቤት\" በቤቱ ለሚኖሩ የይሁዳ ነገሥታት ንጉሳዊ ዝርያ ላላቸው ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"የይሁዳ ንጉሣዊ ስርወ መንግሥት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "አንተ እንደ ገለዓድ፣ ወይም እንደ ሊባኖስ ከፍተኛ ስፍራ ነህ",
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) \"አንተ እንደ ገለዓድ ወይም እንደ ሊባኖስ ጫፍ ውብ ነህ\" ወይም 2) \"ገለዓድ ወይም የሊባኖስ ጫፍ እንደሚሰጠኝ ያህል ደስታ ትሰጠኛለህ፡፡\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ወደ ምድረበዳነት እለውጥሃለሁ/ምድረበዳ አደርግሃለሁ",
"body": "አስቀድሞ ውብ የነበረው ጠፍ እና በረሃ እንደሚሆን ተነገረ፡፡ \"እንደ በረሃ ባዶ ስፍራ እንድትሆን አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አጥፊዎችን በአንተ ላይ አስነሳለሁ",
"body": "\"አንተን እንዲያጠቁ ሰራዊት መርጫለሁ\""
},
{
"title": "ምርጥ የሆኑት ጥዶችህ",
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የቤተመንግሥቱ አምዶች ወይም 2) የንጉሣዊ ቤተሰብ መሪ የሆኑ ወንዶች፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ወደ እሳት ይጣላሉ",
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የቤተ መንግሥቱን አምዶች የሚያቃጥል እሳት ወይም 2) የንጉሣዊ ቤተሰቦች ጥፋት የተገለጸው በእሳት እንደሚቃጠሉ ተገርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

30
22/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "ከዚያም የብዙ አገራት ህዝቦች በዚህች ከተማ ውስጥ ያልፋሉ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ህዝቦች\" የሚለው የሚያመለክተው ከእነዚያ አገራት በከተማይቱ የሚያልፉትን ሰዎች ነው፡፡ \"ከዚያም ከተለያዩ አገሮች ብዙ ህዝብ በዚህች ከተማ ውስጥ ያልፋሉ\" (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -259,6 +259,8 @@
"21-11",
"21-13",
"22-title",
"22-01"
"22-01",
"22-04",
"22-06"
]
}