Thu Feb 27 2020 09:47:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bb2f84bd8a
commit
bb3580ce20
10
30/16.txt
10
30/16.txt
|
@ -25,14 +25,6 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ማንም ለዚህች ለጽዮን ግድ አይለውም",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "\"ጽዮን\" የሚባለው ስፍራ ስም በጽዮን ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ ነው፡፡ \"ማንም ለጽዮን ሰዎች ግድ የለውም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
||||
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እዩ/እነሆ",
|
||||
"body": "\"ተመልከቱ\" ወይም \"አድምጡ\" ወይም \" ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የያዕቆብን ድንኳን ዕድል ፈንታ እመልሳለሁ፣ ለቤቱም እራራለሁ",
|
||||
"body": "ሰዎች የሚኖሩበት ስፍራ በነዚያ ፍራዎች ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"የያዕቆብን ትውልድ እድል ፈንታ ልመልስ ተዘጋጅቻለሁ፣ ደግሞም ለእነርሱ እራራለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከዚያም በፍርስራሾች ክምር ላይ ከተማ ይመሰረታል",
|
||||
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ የሚገነቧት ከተማ እየሩሌም እንደሆነች ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ \"ከዚያም እየሩሳሌምን በፍርስራሾቿ ላይ ይመሰርታሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከዚያም የምስጋና ዝማሬ እንደዚሁም የደስታ ድምጽ ከእነርሱ ዘንድ ይሰማል",
|
||||
"body": "\"ከዚያም እነርሱ የምስጋና እና ሀሴት መዝሙሮችን ይዘምራሉ\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ አበዛቸዋለሁ እንጂ አላሳንሳቸውም",
|
||||
"body": "\"በቁጥር እንዲበዙ አደርጋለሁ እንጂ እንዲመናመኑ አላደርግም\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለዚህም ዝቅዝቅ አይሉም",
|
||||
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ማንም ዝቅ አድርጎ አይመለከታቸውም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -361,6 +361,8 @@
|
|||
"30-08",
|
||||
"30-10",
|
||||
"30-12",
|
||||
"30-14"
|
||||
"30-14",
|
||||
"30-16",
|
||||
"30-18"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue