Thu Feb 27 2020 09:47:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 09:47:42 +03:00
parent bb2f84bd8a
commit bb3580ce20
3 changed files with 34 additions and 10 deletions

View File

@ -25,14 +25,6 @@
},
{
"title": "ማንም ለዚህች ለጽዮን ግድ አይለውም",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"body": "\"ጽዮን\" የሚባለው ስፍራ ስም በጽዮን ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ ነው፡፡ \"ማንም ለጽዮን ሰዎች ግድ የለውም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "
}
]

30
30/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "እዩ/እነሆ",
"body": "\"ተመልከቱ\" ወይም \"አድምጡ\" ወይም \" ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ\""
},
{
"title": "የያዕቆብን ድንኳን ዕድል ፈንታ እመልሳለሁ፣ ለቤቱም እራራለሁ",
"body": "ሰዎች የሚኖሩበት ስፍራ በነዚያ ፍራዎች ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"የያዕቆብን ትውልድ እድል ፈንታ ልመልስ ተዘጋጅቻለሁ፣ ደግሞም ለእነርሱ እራራለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከዚያም በፍርስራሾች ክምር ላይ ከተማ ይመሰረታል",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ የሚገነቧት ከተማ እየሩሌም እንደሆነች ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ \"ከዚያም እየሩሳሌምን በፍርስራሾቿ ላይ ይመሰርታሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከዚያም የምስጋና ዝማሬ እንደዚሁም የደስታ ድምጽ ከእነርሱ ዘንድ ይሰማል",
"body": "\"ከዚያም እነርሱ የምስጋና እና ሀሴት መዝሙሮችን ይዘምራሉ\""
},
{
"title": "እኔ አበዛቸዋለሁ እንጂ አላሳንሳቸውም",
"body": "\"በቁጥር እንዲበዙ አደርጋለሁ እንጂ እንዲመናመኑ አላደርግም\""
},
{
"title": "ስለዚህም ዝቅዝቅ አይሉም",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ማንም ዝቅ አድርጎ አይመለከታቸውም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ) "
}
]

View File

@ -361,6 +361,8 @@
"30-08",
"30-10",
"30-12",
"30-14"
"30-14",
"30-16",
"30-18"
]
}