Thu Feb 27 2020 09:45:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
8414ff090e
commit
bb2f84bd8a
26
30/12.txt
26
30/12.txt
|
@ -1,30 +1,14 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ጉዳታችሁ የማይድን ነው ቁስላችሁ መርቅዟል…ለቁስላችሁ ፈውስ የለውም",
|
||||
"body": "ይህ ማለት ያህዌ እነርሱን ማንም ሊረዳቸው የሚችል እስማይገኝ ድረስ እጅግ በጣም ቀጥቷቸዋል ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ስለ እናንተ የሚማጸን አይኖርም",
|
||||
"body": "\"ምህረት እንዳደርግላችሁ ስለ እናንተ ወደ እኔ ልመና የሚያቀርብ ማንም የለም\""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
||||
"body": "ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ወዳጆቻችሁ ሁሉ",
|
||||
"body": "ያህዌ የእስራኤልን ሰዎች ከባሏ ውጭ ሌሎች ፍቅረኞችን እንደምትይዝ ታማኝ ያልሆነች ሚስት ይገልጻቸዋል፡፡ እዚህ ስፍራ \"ፍቅረኞች\" የሚለው የሚያመለክተው ሌሎች ሀገራትን ነው፡፡ እስራኤላውያን በያህዌ ከመታመን ይልቅ ከእነርሱ ጋር ተባብረው ጣኦቶቻቸውን ያመልካሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱ እናንተን አይፈልጉም",
|
||||
"body": "\"እነርሱ ከእንግዲህ የእናንተ ወዳጆች መሆን አይፈልጉም\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ጠላት እንደሚያቆስል አቆሰልኳችሁ",
|
||||
"body": "ያህዌ በጠላቶቹ ላይ እንደሚያደርግ በህዝቡ ላይ አደረገባቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የጨካን ጌታ ቅጣት/እርምት",
|
||||
"body": "ያህዌ ህዝቡን ጨካኝ ጌታ አመጸኛ ባሪያን እንደሚቀጣ ቀጣቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለ ደረሰባችሁ ጉዳት ለምን ለእርዳታ ትጣራላችሁ? ",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ ያህዌ ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡ ለምን አሁን እርዳታ እንደሚጠይቁት እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ \"ጉዳት የደረሰባችሁ እና አሁን እርዳታ ለማግኘት የምትጣሩት እኔን ባለመታዘዛችሁ ምክንያት ነው\" ወይም \"በደረሰባችሁ ጉዳት እርዳታ ለማግኘት ጥሪ አታሰሙ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለምልልሰዳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከቁጥር ያለፈው ኃጢአታችሁ",
|
||||
"body": "\"የእናንተ ኃጢአት ለመቁጠር እጅግ ብዙ ነው\" "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለዚህም እናንተን የሚፈጅ/የሚበላ ሁሉ ይፈጃል/ይበላል",
|
||||
"body": "ህዝቡን ማጥፋት የተገለጸው እርሱን እንደ መፍጀት ወይም መብላት ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ስለዚህም እናንተን ያጠፉትን፣ ጠላቶቻቸው ደግሞ እነርሱን ያጠፏቸዋል\" ወይም \"እናንተን ያጠፉትን ሁሉ እኔ አጠፋቸዋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመለከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የዘረፏችሁ…ይዘረፋሉ/ይቀማሉ",
|
||||
"body": "መዝረፍ ማለት ከሰላማዊ ህዝብ ሀይል ተጠቅሞ መቀማት/መስረቅ ሲሆን ዝርፊያ ሰዎች የቀሙት ነገር ነው፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ማበላሸት…ብልሹ",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ ማበላሸት ማለት አንድ ወገን ካሸነፈው ጠላት መውሰድ ሲሆነ፣ የተወሰዱት ነገሮች የተበላሹ ናቸው፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መፈወስ…ቁስሎች",
|
||||
"body": "እነዚህ ቃላት በኤርምያስ 30፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
|
||||
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱ እናንተን፡ የተናቁ ይሏችኋል",
|
||||
"body": "የተናቀ ማለት ሌሎች ሰዎች የማይቀበሉት ወይም ከእነርሱ ጋር ህብረት እንዲያደርግ የማይፈቅዱለት ሰው ማለት ነው፡፡ \"የተናቁ ብለው ይጠሯችኋል\" ወይም \"እነርሱ፣ ‘ማንም እናንተን አይፈልግም' ይላሉ\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ማንም ለዚህች ለጽዮን ግድ አይለውም",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -359,6 +359,8 @@
|
|||
"30-04",
|
||||
"30-06",
|
||||
"30-08",
|
||||
"30-10"
|
||||
"30-10",
|
||||
"30-12",
|
||||
"30-14"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue