Thu Feb 27 2020 10:15:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 10:15:42 +03:00
parent e0abee89d3
commit bade64bad9
5 changed files with 86 additions and 17 deletions

View File

@ -20,23 +20,11 @@
"body": "\"እነርሱን የምነቅልበትን መንገድ እመለከታለሁ\""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "መንቀል… ማስወገድ…መጣል…ማጥፋት",
"body": "እነዚህ ሀሳቦች በኤርምያስ 1፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እነርሱን አንጽ እና እተክል ዘንድ",
"body": "ያህዌ እስራኤላውያንን ቤት ወይም የምግብ ሰብል እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ \"እነርሱን አበረታ እና አበዛ ዘንድ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

22
31/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "አባቶች የኮመጠጠ የወይን ፍሬ በሉ፣ ነገር ግን የልዶች ጥርስ ደነዘዘ/ጠረሰ",
"body": "እነዚህ ቃላት፣ ያህዌ በአባቶች ጥፋት ልጆችን መቅጣቱን በማማረር ሰዎች ሲናገሩ ኤርምያስ የሰማው ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ (ምሳሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የቆመጠጠ የወይን ፍሬ",
"body": "ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በውስጡ ብዙ አሲድ የያዘ የወይን ፍሬ፡፡ ወይም 2) ያልበሰለ/ያልደረሰ የወይን ፍሬ፡፡ በባህላችሁ ወይን ተክል ከሌለ፣ ፍራፍሬ የሚለውን አጠቃላይ ቃል መጠቀም ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "
},
{
"title": "ጥርስ ጠረሰ/ደነዘዘ",
"body": "ለዚህ ሰዎች ጎምዛዛ ፍራፍሬ ወይም ያልበሰለ ፍራፍሬ ሲመገቡ አፋቸውን የሚሰማቸውን ስሜት የሚገልጽ በቋንቋችሁ የሚገኝ የተለመደ ቃል ተጠቀሙ"
},
{
"title": "እያንዳንዱ ሰው በጥፋቱ/ኃጢአቱ ይሞታል",
"body": "\"እያንዳንዱ ሰው በራሱ ኃጢአት ምክንያት ይሞታል\""
},
{
"title": "የጎመዘዘ የወይን ፍሬ የሚበላ ሰው ሁሉ፣ ጥርሱ ይጠርሳል/ይደነዝዛል",
"body": "ኤርምያስ ሰዎች ከገዛ ባህሪያቸው የተነሳ እንደሚጨነቁ ለመግለጽ ምሳሌያዊ አነጋገሩን ይጠቀምበታል፡፡ (ምሳሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

26
31/31.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "ተመልከቱ",
"body": "\"አድምጡ\" ወይም \"ቀጥሎ ለምነግራችሁ ትኩረት ስጡ\""
},
{
"title": "የምሰራባቸው ቀናት… እየመጡ ነው",
"body": "የወደፊቱ ጊዜ የተገለጸው \"ቀናት እየመጡ\" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ወደፊት… እኔ አንጻለሁ\" ወይም \"እኔ የማንጽበት ጊዜ…ይመጣል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የእስራኤል ቤት",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"እስራኤል\" ወይም \"የእስራኤል መንግሥት\" ወይም \"የእስራኤል ህዝብ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የይሁዳ ቤት",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው፣ የይሁዳን እና የብንያምን ትውልድ የሚያጠቃልለውን የይሁዳን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ይሁዳ\" ወይም \"የይሁዳ መንግሥት\" ወይም \"የይሁዳ ህዝብ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እጃቸውን እይዛለሁ",
"body": "አፍቃሪ ባል አብረው ሲራመዱ የሚስቱን እጅ እንደሚይዝ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

30
31/33.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "የእስራኤል ቤት",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"እስራኤል\" ወይም \"የእስራኤል መንግሥት\" ወይም \"የእስራኤል ህዝብ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -378,6 +378,9 @@
"31-16",
"31-18",
"31-21",
"31-23"
"31-23",
"31-27",
"31-29",
"31-31"
]
}