Fri Feb 21 2020 14:44:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-21 14:44:54 +03:00
parent c2d80997ba
commit ba42710277
5 changed files with 64 additions and 23 deletions

View File

@ -4,27 +4,7 @@
"body": "እዚህ ስፍራ \"ህዝቦች\" የሚለው የሚያመለክተው ከእነዚያ አገራት በከተማይቱ የሚያልፉትን ሰዎች ነው፡፡ \"ከዚያም ከተለያዩ አገሮች ብዙ ህዝብ በዚህች ከተማ ውስጥ ያልፋሉ\" (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ወድቀው እየሰገዱ ሌሎችን አማልዕክት አመለኩ",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ \"ወድቀው እየሰገዱ\" የሚለው የሚገልጸው ሰዎቹ ሲያመልኩ ያላቸውን አቋም ነው፡፡ \"ሌሎችን አማልክትን አመለኩ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚሉትን ይመልከቱ)"
}
]

18
22/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ የይሁዳን ንጉሥ ከመናገር ዞር ብሎ ጠቅላላ ህዝቡን መናገር ጀመረ፡፡"
},
{
"title": "የሞተው",
"body": "ይህ ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የተገደለውን ንጉሥ ኢዮስያስን ነው፡፡"
},
{
"title": "የሸሸው እርሱ",
"body": "ይህ የሚያመለክተው ወደ ግብጽ የተሰደደውን ንጉሥ ኢዮአካዝን ነው፡፡"
},
{
"title": "በፍጹም ተመልሶ የትውልድ አገሩን አያይም",
"body": "\"በፍጹም ተመልሶ ዳግም የእስራኤልን ምድር አያይም\" ወይም \"በፍጹም ዳግም የትውልድ አገሩን አያይም\""
}
]

10
22/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
[
{
"title": "ኢዮአካዝ",
"body": "ይህ ስም በዕብራይስጥ \"ሰሎ፣\" ነው፣ ነገር ግን ይበልጥ የሚታወቀው ኢዮአካዝ በሚለው ነው፡፡ "
},
{
"title": "በአባቱ በኢዮስያስ ምትክ ንጉሥ ሆኖ ያገለገለው",
"body": "\"አባቱ ኢዮስያስ ሲሞት በምትኩ የነገሰው\""
}
]

30
22/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -261,6 +261,9 @@
"22-title",
"22-01",
"22-04",
"22-06"
"22-06",
"22-08",
"22-10",
"22-11"
]
}