Mon Feb 17 2020 11:28:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
647182c96c
commit
b77ebd9d48
36
08/08.txt
36
08/08.txt
|
@ -32,39 +32,39 @@
|
|||
"body": "ፈርተዋል ወይም ተርበድብደዋል"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እነሆ!",
|
||||
"body": "“ትኩረት ስጡ!"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ስለዚህ ጥበባቸው ምን ይጠቅማቸዋል?",
|
||||
"body": "ይህ ጥያቄ አሉታዊ መልስ ይጠብቃል፤ ዓላማውም አድማጮቹ የእግዚአብሔርን ቃል ተቃውመው እያሉ እነርሱ ጥበብ ብለው የሚናገሩት በእርግትም ጠቃሚነቱ ምን ያህል ትንሽ እንደሆነ እንዲያስቡት ለመማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ጥበብ ነው ብለው የሚያስቡት ነገር ምንም መልካም ነገር አይሰራላቸውም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ምክንያቱም ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ተገቢ ላልሆነ ጥቅም ስስታሞች ናቸው!ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተንኰል ያደርጋሉና",
|
||||
"body": "ይህን በኤርምያስ 6:13 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልክት᎓᎓"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ምክንያቱም ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስታሞች ናቸው!",
|
||||
"body": "“ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ” የሚለው ሀረግ የይሁዳ ሕዝብ በሙሉ ያለ ምንም የማንነትና የኑሮ ደረጃ ልዩነት “ሁሉ” በሚለው ቃል ውስጥ መካተታቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ምክንያቱም ስልጣን ያላቸው፣ ስልጣን የሌላቸውና ሌሎቹንም እያንዳንዳቸውን ጨምሮ ሁሉም ስስታሞች ናቸው” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ታናሹ",
|
||||
"body": "ይህ ከፍተኛ ስፍራ የሌላቸውና በሰው እይታ ግምት ውስጥ የማይገቡ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ዝቅተኛ ስልጣን ያላቸው” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ታላቁ",
|
||||
"body": "ይህ ከፍተኛ ስፍራ ያላቸውንና በሰው ዘንድ ከፍተኛ ግምት የሚሰጣቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከፍተኛ ስልጣን ያላቸው ሰዎች” ወይም “ከፍተኛ ኃይል ያላቸው ሰዎች” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ሁሉም",
|
||||
"body": "“የይሁዳ ሕዝብ በሙሉ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ተገቢ ላልሆነ ጥቅም ሲሉ ስግብግብ ናቸው",
|
||||
"body": "“ጥቅም” የሚለው ረቂቅ ስም “የበለጠ ገንዘብ ማግኘት” ወይም “የበለጠ ቁሳቁስ ለማግኘት” በሚሉት ሀረጎች ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰዎች ውሸት በመናገር ብዙ ገንዘብ ያገኛሉ” ወይም “ብዙ ቁሳቁስ ለማግኘት በብርቱ ይፈልጋሉ፣ እነዚህን ለማግኘት ደግሞ ሰዎችን ያታልላሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ሁሉም ያጭበረብራሉ",
|
||||
"body": "“ሁሉም ሰዎችን ያታልላሉ” ወይም “ሁሉም ውሸታሞች ናቸው”"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚናገረውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "በእነዚህ ጥቅሶች “እነርሱ”፣ የእነርሱ” እና ለእነርሱ” የሚሉት ቃላት የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የሕዝቤን ቁስል በጥቂቱ ይፈውሳሉ",
|
||||
"body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ቁስል ከኃጢአታቸው የተነሳ የሚገጥማቸውን ችግር የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቤ ችግር ቀለል እንደሆነ ያስባሉ” ወይም 2) ቁስል የሕዝቡን ኃጢአት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቤ ኃጢአት እንደ ትንሽ ቁስል ቀላል እንደሆነ ያስባሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቁስልን በጥቂቱ ይፈውሳሉ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ጥቂት” የሚለው ቃል ቁስል ቀላል እንደሆነና ብዙ አስቸጋሪ እንዳልሆነ አድርገው በማየት ተገቢ እንክብካቤ አለመስጠትን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -125,6 +125,7 @@
|
|||
"08-title",
|
||||
"08-01",
|
||||
"08-04",
|
||||
"08-06"
|
||||
"08-06",
|
||||
"08-08"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue