Wed Mar 04 2020 20:55:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:55:39 +03:00
parent b06bd713af
commit aa869594e8
4 changed files with 77 additions and 15 deletions

View File

@ -16,19 +16,7 @@
"body": "ፍርሀት “ፍራቻ” ማለት ሲሆን ይህም “በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፤ ሁላችሁም ትበታተናላችሁ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከዚያ በኋላ የአሞንን ልጆች ምርኮ እመልሳለሁ",
"body": "ከዚህ በኋላ የአሞንን ልጆች መልካም ኑሩ ይኖራሉ፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
}
]

38
49/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "በውኑ በቴመን ጥበብ የለምን",
"body": "እግዚአብሄር በቴመን ከተማ ያሉ ህዝቦችን ጥበበኛ ባለመሆናቸው የሚጠይቀው ጥያቄ ነው"
},
{
"title": "ቴመን",
"body": "ይህ በኤዶም የሚገኝ ክልል ነው"
},
{
"title": "ምክር ጠፍቶአልን ጥበባቸውስ አልቆአልን",
"body": "አንድ አይነት ሀሳብ በሁለት መልኩ ይናገራል"
},
{
"title": "ከብልሀተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን",
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ለህዝቡ ጠየቀ፡፡ “በቴማን ክልል ውስጥ ብልህ ሰዎች የሉም ማለት ነው፡፡”"
},
{
"title": "ጥበበቸውስ አልቆአልን",
"body": "እግዚአብሄር ለህዝቡ ጥያቄ ጠየቀ፡፡”ምክራቸውም የጥበብ አደለም”"
},
{
"title": "ድዳን",
"body": "ይህ በኤዶምያስ የምትገኝ የከተማ ስም ነው"
},
{
"title": "የኤሳው ጥፋት የምጎበኝበትን ጊዜ አመጣበታለሁና",
"body": "ኤሳው የኤዶምያስ ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የኤዶም ህዝቦችን በምቀጣበት ጊዜ ጥፋትን አመጣለሁ”"
},
{
"title": "የኤሳውን ጥፋት",
"body": "እግዚአብሄር የኤዶምን ህዝቦችን እየተናገረ ነው፡፡ “እናንተን እቀጣለው” "
}
]

34
49/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
"body": "እግዚአብሄር በኤዶም ላይ የሚፈጠረውን መናገር ቀጠለ፡፡"
},
{
"title": "ወይን ለቃሚዎች…አይተውልህምን",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -571,6 +571,8 @@
"48-46",
"49-title",
"49-01",
"49-03"
"49-03",
"49-05",
"49-07"
]
}