Wed Mar 04 2020 20:53:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:53:39 +03:00
parent 38c9fd36a0
commit b06bd713af
3 changed files with 52 additions and 1 deletions

View File

@ -18,5 +18,21 @@
{
"title": "ሚልኮም ካህናቱና አለቆቹም በአንድነት ይማረካሉና",
"body": "“ጠላቶችህ ጣኦታችሁን ሚልኮምን ይማርኩና ይወስዱታል”፡፡ ይህም ጠላቶቻቸው ጣኦታቸውን ሚልኮምን ወደ ምድራቸው ይወስዱታል፡፡"
},
{
"title": "በሸለቆችሽ ውሃ… ስለምን ትመኪያለሽ",
"body": "እግዚአብሄር ህዝቡ እንዲያስተውል ለምን ባላቸው ትላልቅ ፍራፍሬ እና ሸለቆ እንደሚመኩ ይጠይቃል፡፡ “ባላቹህ ሸለቆ አትመኩ”"
},
{
"title": "በሸለቆችሽ፥ ውኃ በሚያረካቸው ሸለቆችሽ፥ ስለ ምን ትመኪያለሽ?",
"body": "አንዳንድ መፅሀፍ ቅዱስ ሲተረጉመው “ስለምን ትመፃደቃላችሁ ሃይላችሁ ተንከታክቶአል”"
},
{
"title": "ከዳተኛ ልጅ ሆይ",
"body": "የአሞን ህዝቦች እንደ ሴት ልጅ ይመስላል፡፡ “ከዳተኛ ህዝብ” ወይም “አመፀኛ ህዝብ”"
},
{
"title": "ማን ይመጣብኛል ብለሽ",
"body": "አሞናውያን ይህን ጥያቄ ማንም እንደማያሸንፋቸው ስለሚያምኑ የሚጠይቁት ነው፡፡ “ማንም አያሸንፈንም የሚል የስህተት ሀሳብ ነው”"
}
]

34
49/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "ፍርሀትን አመጣብሻለሁ",
"body": "ፍርሀት “ፍራቻ” ማለት ይቻላል፡፡ “ፍራቻን በናተ ላይ አመጣለሁ”"
},
{
"title": "አመጣብሻለሁ",
"body": "ይህ የአሞንን ህዝብ ያመለክታል"
},
{
"title": "ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "እነሆ፥ በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ ፍርሃትን አመጣብሻለሁ… እያንዳንዳችሁም በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፥ የሚሸሹትንም የሚሰበስብ የለም",
"body": "ፍርሀት “ፍራቻ” ማለት ሲሆን ይህም “በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፤ ሁላችሁም ትበታተናላችሁ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -570,6 +570,7 @@
"48-45",
"48-46",
"49-title",
"49-01"
"49-01",
"49-03"
]
}